Fana: At a Speed of Life!

ሙስና የተበላሸ አስተሳሰብ፣ ባህልና አሰራር ውጤት ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሙስና የተበላሸ አስተሳሰብ፣ ባህልና አሰራር ውጤት ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። የፌዴራል የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ያዘጋጁት የብሔራዊ…

በኦሮሚያ ክልል በ6 ነጥብ 4 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ የእንስሳት መኖ እየለማ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ6 ነጥብ 4 ሚሊዮን ሄክታር መሬት ላይ የእንስሳት መኖ እየለማ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የመኖ ልማት ዳይሬክተር አቶ ሽብሩ ሆርዶፋ እንደገለፁት፥ በክልሉ የእንስሳት ሃብት ምርታማነትን ለማሳደግ ለመኖ ልማት…

ህብረተሰቡ ለክልሉ ልማትና እድገት ተባብሮ ሊሰራ ይገባል-ወ/ሮ አለሚቱ ኡሞድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የተገኘውን ሰላም በማጠናከር ህብረተሰቡ ለክልሉ ልማትና እድገት ተባብሮ ሊሰራ እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድና ምክትላቸው ጋትሉዋክ ሮን(ዶ/ር)ን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ…

በመቐለ በ9 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር የተለያዩ መሰረተ ልማቶችን ለመገንባት ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የመቐለ ከተማ አስተዳደር በበጀት ዓመቱ በ9 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር የተለያዩ መሰረተ ልማቶችን ለመገንባት ማቀዱን አስታወቀ። የከተማ አስተዳደሩ በበጀት ዓመቱ ሊሰሩ በታቀዱ የልማት ፕሮጀክቶች ዙሪያ ከነዋሪዎችና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር…

በጎንደር ከተማ ብልሹ አሰራርን መታገልና የአመራር ተጠያቂነትን ማስፋት ትኩረት ይፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ባለፈው አመት የነበሩ ወቅታዊ ችግሮችን በመቋቋም በርካታ ተግባራት ቢከናወኑም ብዙ ትኩረት የሚያስፈልጋቸው የህዝብ ጥያቄዎች አለመመለሳቸውን የከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል፡፡ በከተማዋ የተጀመሩ መሰረተ ልማቶች በተቀመጠላቸው ጊዜ…

በክልሉ በመምህራን የሚነሱ ችግሮችን በውይይት ለመፍታት ይሰራል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መምህራን ማህበር መስራች ጉባዔ በዲላ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ÷ መምህራን መብትና ግዴታቸውን አጣምረው ትምህርትን ለሀገር ግንባታ እንዲያገለግል…

በመዲናዋ የተለያዩ ክ/ከተሞች የኢሬቻ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚገኙ የተለያዩ ክፍለ ከተሞች ''ኢሬቻ ለባህላችን ህዳሴ" በሚል መሪ ሀሳብ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል፡፡ በበዓሉ አከባበር ስነስርዓት አባ ገዳዎች፣ ሀደ ስንቄዎች እንዲሁም የተለያዩ ብሔር…

የ10 ወር ሕፃን ለማገት የሞከረችው ግለሰብ በ13 ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጣች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህር ዳር ከተማ የ10 ወር ሕፃን ለማገት የሞከረችው ግለሰብ በ13 ዓመት ፅኑ እስራት መቀጣቷ ተገለፀ፡፡ ወጣት ትዕግስት አለነ የተባለች ግለሰብ መስከረም 7 ቀን 2017 ዓ.ም በባህርዳር ከተማ ቀበሌ 14 አካባቢ በቤት ሰራተኝነት ስራ…

ኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ በድምቀት እንዲከበር ቅድመ ዝግጅት ተጠናቆ ወደ ስራ መገባቱን ጥምር የፀጥታ ሀይሉ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው ቅዳሜ የሚከበረው የ2017 ዓ.ም ኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ በዓል ትውፊቱን ጠብቆ በድምቀት እንዲከበር ጥምር የፀጥታ ሀይሉ አስፈላጊውን ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን አስታውቋል፡፡ የፀጥታ አካላቱ ለሚያከናውኗቸው ተግባራት በተዘጋጀው ዕቅድ…

በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ያተኮረ መድረክ በሆሳዕና እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የየክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው፣ ኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፣ የተጠሪ ተቋማት የሥራ…