Fana: At a Speed of Life!

ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ13 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አምረፍ ሄልዝ አፍሪካ የተባለው ድርጅት ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከ13 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የጤና ስራ ለመደገፍ የሕክምና ቁሳቁስ በበቂ ሁኔታ እንደሚያስፈልግም የክልሉ ጤና ቢሮ ገልጿል፡፡…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ኢትኖ ማይኒንግ የወርቅ ፋብሪካን መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጋምቤላ ክልል የተገነባውን ኢትኖ ማይኒንግ የወርቅ ፋብሪካ በዛሬው ዕለት መርቀው ከፍተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ኢትኖ ማይኒንግ የአኮቦ ሚኒራልስ ኩባንያ መጋቢ…

የምግብ ሉዓላዊነትን የማረጋገጥ ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ምርትና ምርታማነትን በመጨመር የምግብ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ በክልሉ ግብርና ቢሮ በምግብ ስርዓት…

የአፍሪካ ኢንተርኔት አስተዳደር ኮንፈረንስ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 13ኛው የአፍሪካ ኢንተርኔት አስተዳደር ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። “ዲጂታል አፍሪካን እውን ለማድረግ ጠንካራ ባለድርሻ አካላትን መገንባት ያስፈልጋል” በሚል መሪ ሐሳብም ዛሬ ከፓርላማ አባላት ጋር ወይይት ተደርጓል። በዚሁ…

የዓለም የቱሪዝም ቀን በኦሮሚያ ክልል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የቱሪዝም ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ45ኛ ጊዜ፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ37ኛ ጊዜ እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል ደግሞ ለ20ኛ ጊዜ ዛሬን ጨምሮ ለሚቀጥሉት ሁለት ቀናት ይከበራል። ‘’ቱሪዝም ለሰላም’’ በሚል መሪ ሀሳብ በክልሉ አርሲ ዞን…

የቀድሞ ተዋጊዎችን ትጥቅ በማስፈታት ወደ ማዕከላት የማስገባት ሒደት ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ ተዋጊዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም ትጥቅ የማስፈታትና ወደ ተሃድሶ ማዕከላት የማስገባት ሥራ በነገው ዕለት እንደሚጀምር የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ተመስገን ጥላሁን በሰጡት መግለጫ÷ ተቋሙ የተሰጠውን ሀገራዊ…

ዓለም አቀፉ የህፃናት ቀን በመዲናዋ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮ የዓለም ህፃናት ቀን በዓለም ለ35ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ19ኛ ጊዜ በአዲስ አበባ እየተከበረ ይገኛል፡፡ ቀኑ "ህፃናት የሚሉት አላቸው እናድምጣቸው!" በሚል መሪ ሀሳብ ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡ በመድረኩ ከሁሉም ክልሎችና ከሁለቱ…

መዋቅራዊ የምጣኔ ኃብት ሽግግርን ለማሳለጥ የልማት አጋሮች ትብብር ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን መዋቅራዊ የምጣኔ ኃብት ሽግግር ለማሳለጥ የልማት አጋሮች ትብብር ወሳኝ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ተናገሩ። በማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራው በተገኙ ውጤቶችና በምጣኔ ኃብታዊ ሽግግር ዙሪያ ከልማት አጋሮች ጋር ምክክር…

ለቀጣይ 10 ቀናት አብዛኛው የሀገሪቱ አካባቢዎች ደረቅ ፀሐያማና ነፋሻማ ይሆናሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በመደበኛ ሁኔታ በሚቀጥሉት 10 ቀናት በአብዛኛው የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ የበጋው ደረቅ ፀሐያማና ነፋሻማ የአየር ሁኔታ እንደሚኖር የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ ኢንስቲትዩቱ ለሚቀጥሉት 10 ቀናት በሰሜን፣ ሰሜን ምሥራቅ፣ ምሥራቅ፣…

አዋጁ ተቋማት ተልዕኳቸውን በብቃት፣ በጥራት እንዲፈፅሙ ያስችላል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል የመንግስት ሰራተኞች አዋጅ ተቋማት ተልዕኳቸውን በብቃት፣ በጥራትና በውጤታማነት እንዲፈፅሙ የሚያስችል መሆኑን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ፡፡ ምክር ቤቱ ባካሔደው 4ኛ…