የፓኪስታን ወጣቶች የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብርን እንደሚቀላቀሉ አስታወቁ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓኪስታን ወጣቶች ሃገር አቀፉን የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እንደሚቀላቀሉ አስታውቀዋል፡፡
በነገው ዕለት የሚካሄደው የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ይደረጋል፡፡
በዚህም በዕለቱ…