Fana: At a Speed of Life!

የቀድሞ የእግር ኳስ አሰልጣኝ አዳነ ገብረየሱስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ ትልቅ ስም ካላቸው አሰልጣኞች መካከል አንዱ የነበሩት አሰልጣኝ አዳነ ገብረየሱስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። አሰልጣኝ አዳነ በኢትዮጵያ ወንዶች እና ሴቶች ብሔራዊ ቡድን፣ ሙገር ሲሚንቶና ሀዋሳ ዱቄትን ጨምሮ…

ተቋሙ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን የሚገጣጥሙ አምራቾችን እንደሚያበረታታ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኤሌክትሪክ የሚንቀሳቀሱ ተሽከርካሪዎችን የሚገጣጥሙ አምራቾችን እንደሚያበረታታ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታውቋል፡፡ በላይነህ ክንዴ ግሩፕ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል የገጣጠማቸውን በኤሌክትሪክ ሃይል የሚንቀሳቀሱ የከተማና መካከለኛ…

በኢሬቻ በዓል መሳተፍ የሚፈልጉ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ከታች በተቀመጠው ሊንክ እንዲመዘገቡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢሬቻ በዓል መሳተፍ የሚፈልጉ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በተዘጋጁ ልዩ ልዩ ሁነቶች ላይ ለመሳተፍ ከታች በተቀመጠው ሊንክ እንዲመዘገቡ ጥሪ ቀረበ፡፡ ለሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ከተያዙ ዝግጅቶች መካከል በመስከረም…

በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ሥር የተቋቋመውን የሬድ ፎክስ ማዕከል ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር ዳረን ዌልች ጋር በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ዙሪያ በጋራ ለመስራት እና በፌደራል ፖሊስ ሥር የተቋቋመውን የሬድ ፎክስ ማዕከል በማቴሪያልና በስልጠና ለማጠናከር ያለመ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) አመራሩ በይበልጥ የአገልጋይ አመራር ሰብዕና ተላብሶ እንዲሠራ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የመሻገር ትልሞችን በቅንጅት በማሳካት የበለፀገች ኢትዮጵያን ለመፍጠር አመራሩ የአገልጋይ አመራር ሰብዕና ተላብሶ እንዲሠራ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አሳሰቡ። ብልጽግና ፓርቲ ላለፉት 12 ቀናት…

ስራኤል በሂዝቦላህ ዒላማዎች ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት ስትፈፀም ታጣቂ ቡድኑም ምላሽ እየሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል በሊባኖስ በሚገኙ የሂዝቦላህ ኢላማዎች ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት መፈፀሟ ሲነገር ሂዝቦላህም በምላሹ በእስራኤል ግዛት የሮኬት ጥቃት እየፈፀመ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የእስራኤል ጦር እንዳስታወቀው÷ በደቡባዊ ሊባኖስ በፈጸመው የአየር ጥቃት በርካታ…

ፓርኩ ከ3 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ የሚያወጡ ተኪ ምርቶችን ለማምረት ማቀዱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ በበጀት ዓመቱ ከ3 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸውን ተኪ ምርቶችን ለሀገር ውስጥ ገበያ ለማቅረብ እየሰራ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ፓርኩ እቅዱን ለማሳካትና የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፍሰትን ይበልጥ ለማሳደግ…

የቆሼ-ሚቶ-ወራቤ መንገድ ፕሮጀክት አስፓልት የማንጠፍ ሥራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቆሼ-ሚቶ-ወራቤ የመንገድ ፕሮጀክት አስፓልት የማንጠፍ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታውቋል። ስልጤ ዞንን ከማረቆ ልዩ ወረዳ ጋር የሚያገናኘው የቆሼ-ሚቶ-ወራቤ መንገድ ፕሮጀክት አፈጻጸም ያለበት ሁኔታ እየተጎበኘ…

በቱሪዝም ዘርፍ ኢንቨስት ለሚያደርጉ አካላት ማበረታቻ እንደሚደረግ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በቱሪዝም ዘርፍ ኢንቨስት ማድረግ ለሚፈልጉ አካላት የተለያዩ ማበረታቻዎች እንደሚደረጉ ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴዔታ ስለሺ ግርማ ከቻይና-ሽያንዥ ከመጣ የልዑካን ቡድን ጋር በቱሪዝም ኢንቨስትመንት ዘርፍ ላይ…

ኢትዮ ቴሌኮም ኮፐር ስዊች ኦፍ የተሰኘ ኢኒሼቲቭ አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የኮፐር መስመሮችን ወደ ፋይበር በመቀየር ዘመናዊ ባለገመድ ብሮድባንድ ኢንተርኔትና በዳታ ላይ የተመሰረተ የድምጽ አገልግሎት ለማቅረብ "ኮፐር ስዊች ኦፍ" የተሰኘ ኢኒሼቲቭ ማስጀመሩን አስታውቋል፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ…