Fana: At a Speed of Life!

የህዝብን መሰረታዊ የሠላምና የልማት ጥያቄዎች ለመመለስ እሰራለሁ – ወ/ሮ አለሚቱ ኡሞድ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የህዝቡን መሰረታዊ የሠላምና የልማት ጥያቄዎችን ለመመለስ በትኩረት እንደሚሰሩ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ አለሚቱ ኡሞድ ገለፁ። የክልሉ ምክር ቤት ወይዘሮ አለሚቱ ኡሞድን ርዕሰ መስተዳድር…

ኢትዮጵያ በሰላማዊ መንገድ አስተማማኝ የባሕር በር ለማግኘት የምታደርገውን ጥረት ትቀጥላለች – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በህጋዊ እና በሰላማዊ መንገድ አማራጭ የባሕር በሮችን ለማግኘት የምታደርገውን ዲፕሎማሲያዊ ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብዩ ተድላ በወቅታዊ፣ ቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ…

በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ 40 በመቶ የሚሆነው በታላቁ ህዳሴ ተፋሰስ አካባቢ የሚተከል ነው- ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 40 በመቶ የሚሆነውችግኝ በታላቁ ህዳሴ ተፋሰስ አካባቢ የሚተከል መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በድሬዳዋ አሊ ቢራ ፓርክ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በምዕራብ አርሲ ዞን የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በምዕራብ አርሲ ዞን በሻሸመኔ ከተማ በቢሻን ጉራቻ ክ/ከተማ የሚገኘውን የተሻሻለ የከብት እርባታ ክላስተር ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ላይ ከርዕሰ መስተዳድሩ በተጨማሪ ሌሎች ከፍተኛ የስራ…

የፋና ላምሮት የምዕራፍ 17 ውድድር ቅዳሜ ፍፃሜውን ያደርጋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ላለፉት 3 ወራት ከአስደናቂ ተወዳዳሪዎቹ ጋር አብሯችሁ የቆየው የፋና ላምሮት የምዕራፍ 17 የድምፃዊያን ውድድር በመጪው ቅዳሜ ፍፃሜውን ያደርጋል። ለፍፃሜው የደረሱት አራቱ ተፎካካሪዎች (አብርሃም ማርልኝ፣ ሱራፌል ደረጀ፣ ናሆም ነጋሽ…

ወይዘሮ አለሚቱ ኡሞድ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት ወይዘሮ አለሚቱ ኡሞድን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አድርጎ ዛሬ ሾመ ፡፡ ምክር ቤቱ ሹመቱን ያፀደቀው ዛሬ ባካሄደው 6ኛ የምርጫ ጊዜ 3ኛ የስራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ጉባኤ ነው። በምክር ቤቱ የተሾሙት…

የዓለም ጤና ድርጅት የዝንጀሮ ፈንጣጣን በሽታ ዓለም አቀፍ የጤና ስጋት መሆኑን አወጀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት በተለያዩ አፍሪካ ሀገራት እየተስፋፋ ያለውን የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታን ዓለም አቀፍ የጤና ስጋት ሲል አውጇል፡፡ ቫይረሱ በኮንጎ እና በሌሎች የአፍሪካ ሀገራት እየተስፋፋና ህጻናትና ጎልማሶች በበሽታው እየተያዙ መሆኑም ተሰምቷል፡፡…

በኢንዱስትሪ ፓርኮች ለግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ የኢንቨስትመንት ዘርፍ ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንዱስትሪ ፓርኮች ለግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ የኢንቨስትመንት ዘርፍ ምቹ ሁኔታዎች እንደተፈጠሩ በአለም የምግብና እርሻ ድርጅት (FAO) ዋና ኢኮኖሚስት ማክሲሞ ቶሬሮ (ዶ/ር) ገለጹ። ማክሲሞ ቶሬሮ (ዶ/ር) የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ የምርት…

የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት 6ኛ የምርጫ ጊዜ 3ኛ የስራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል። በጉባኤው የምክር ቤቱ ዋና አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ባንቻየሁ ድንገታ÷የምክር ቤቱ አባላት ለመልካም አስተዳደር፣ ልማት፣ ፍትህ መረጋገጥ ኃላፊነታቸውን…

ታሽገው የነበሩ 22 ሺህ 717 ድርጅቶች የውል ስምምነት ፈጽመው ወደ አገልግሎት ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታሽገው የነበሩ 22 ሺህ 717 ድርጅቶች የውል ስምምነት እየፈጸሙ ዳግም ወደ አገልግሎት መመለሳቸውን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሌላ በኩል በዛሬው ዕለት ያላግባብ ዋጋ የጨመሩ 4 ሺህ 408 ተቋማት መታሸጋቸውን፤ የአንድ ተቋም…