Fana: At a Speed of Life!

በትራፊክ አደጋ የ28 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከወላይታ ሶዶ ከተማ ወደ ዳውሮ ዞን ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ተገልብጦ የ28 ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ በወላይታ ዞን ፖሊስ መምሪያ የትራፊክ አደጋ መከላከልና ቁጥጥር ዲቪዥን ኃላፊ ኢንስፔክተር ወልዴ ቢሊሶ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

የመስቀል ደመራ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለትራፊክ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) መስከረም 16 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በሚከበረው የመስቀል ደመራ በዓል ምክንያት የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይፈጠር የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ ተገለፀ። በዚህም ነገ ከረፋዱ 5 ሰአት ጀምሮ እስከ መርሀ…

በአዲስ አበባ ከነገ እስከ ዓርብ ማለዳ ሞተር ብስክሌት ማሽከርከር ተከለከለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በመስቀል ደመራ በዓል ምክንያት በአዲስ አበባ ከተማ ከነገ ማለዳ 12 ሠዓት እስከ ዓርብ ማለዳ 12 ሠዓት ድረስ ሞተር ብስክሌት ማሽከርከር ተከለከለ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ባወጣው መረጃ…

መሬት ወስደው ሳያለሙ በቆዩ አካላት ላይ ርምጃ ይወሰዳል- አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) መሬት በምደባ ወስደው ለዓመታት ሳያለሙ በቆዩ አካላት ላይ አስተማሪ ርምጃ እንደሚወሰድ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ በመንግሥት እና በግል ዘርፉ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ፕሮጀክቶችን መጎብኘታቸውን…

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከኡጋንዳ እና ርዋንዳ አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኒውዮርክ እየተካሄደ ከሚገኘው 79ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (የተመድ) ጠቅላላ ጉባዔ ጎን ለጎን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከኡጋንዳ እና ርዋንዳ አቻቸው ጋር ተወያይተዋል። አምባሳደር ታዬ ከኡጋንዳ ውጭ ጉዳይ…

የዓለም ባንክ ለገጠሩ ማህበረሰብ የጤና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የሚደረገውን ጥረት እንደሚደግፍ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ ከከተማ ርቀው በገጠር ለሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎች የጤና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ በመንግስት የሚደረገውን ጥረት እንደሚደግፍ ገለጸ። የዓለም ባንክ ከፍተኛ ሃላፊዎች በጤና ሚኒስቴር እየተተገበሩ የሚገኙ ማህበረሰብ አቀፍ የጤና…

ኢትዮጵያ በ79ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በኒውዮርክ እየተካሄደ በሚገኘው 79ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ጠቅላላ ጉባኤ እየተሳተፈች ነው። በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሤ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በመድረኩ በመሳተፍ ላይ ይገኛል።…

የፓኪስታን ባለሀብቶች በኢንዱስትሪ ፓርኮች ኢንቨስት ማድረግ እንፈልጋለን አሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓኪስታን ባለሀብቶች ድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጣናን ጨምሮ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ኢንቨስት ማድረግ እንደሚፈልጉ ገለጹ፡፡ በኢንዱስትሪ ልማት ኮርፖሬሽን የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሽፈራው ሰለሞን ከፓኪስታን ባለሃብቶች…

በእስራኤልና ሂዝቦላህ መካካል የሚካሄደውን ጦርነት የማስቆም አቅም ያላት አሜሪካ ብቻ ናት ስትል ሊባኖስ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በእስራዔልና ሂዝቦላህ መካካል የሚካሄደውን ጦርነት የማስቆም አቅም ያላት አሜሪካ ብቻ እንደሆነች የችግሩ ሰለባ የሆነችው ሊባኖስ አስታወቀች። የሁለቱ ወገኖች ጦርነት መነሻ አጋርነቱን ለሃማስ ለማሳየት ሚሳዔሎችን ወደ እስራዔል ማስወንጨፍ በጀመረው…

99 ኢትዮጵውያን ፍልሰተኞች ከጅቡቲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ 99 ህገ ወጥ ፍልሰተኞች ከነጋድ ባቡር ጣቢያ ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱ ማድረጉን ገለፀ። ዜጎቹን የመመለሱ ስራ ጅቡቲ ከሚገኘው የዓለም አቀፍ ፍልሰተኞች ድርጅት ጋር በመተባበር የተደረገ መሆኑ ተመላክቷል። ኤምባሲው…