Fana: At a Speed of Life!

ዩክሬን ወደ አውሮፓ ሀገራት የሚተላለፈውን የሩሲያ ጋዝ አቋረጠች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዩክሬን በኩል ለአውሮፓ ህብረት ሀገራት የሚቀርበው የሩሲያ ጋዝ በዩክሬን የጋዝ ማመላለሻ ኦፕሬተር ናፍቶጋዝና በሩሲያ ጋዝፕሮም መካከል ያለው የአምስት ዓመት ስምምነት ማብቃቱ ተሰምቷል፡፡ የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎዲሚር ዘሌንስኪ፥ በመሬታችን…

የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ይዞ የመቅረብ ቅድመ ሁኔታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ በሚገኙ ባንኮች የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ (የፋይዳ ቁጥር) ይዞ መቅረብ ዛሬ እንደ መጀመሪያ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ መደረግ ጀምሯል፡፡ ቅድመ ሁኔታው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት ነው ከዛሬ…

ከወጪ ንግድ ከ2 ቢሊየን በላይ ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት አራት ወራት ከወጪ ንግድ ከ2 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በዘርፉ ባለፉት አራት ወራት 479 ሺህ 830 ቶን በላይ የተለያዩ ምርቶችን በመላክ የእቅዱን 132 ነጥብ 37 በመቶ…

በተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች አገልግሎትን ለማስፋፋት እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያዩ የኢትዮጵያ ከተሞች የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ተደራሽ ለማድረግ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ አዲስ አበባ እና ጎንደር ከተማ አሥተዳደሮች በብዙኃን ትራንስፖርት ደረጃ የኤሌክትሪክ…

አትሌት በሪሁ አረጋዊ የ10 ኪሎ ሜትር ክብረ ወሰንን ሰበረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በስፔን ማድሪድ በተካሄደ ሳን ሲልቬስተር 2024 የ10 ኪሎ ሜትር ውድድር አትሌት በሪሁ አረጋዊ አዲስ ክበረወሰን በመስበር አሸንፏል፡፡ አትሌት በሪሁ ርቀቱን 26 ደቂቃ ከ32 ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ነው ክብረ ወሰን በማሻሻል…

ኮሚሽኑ የወጣቶችን አጀንዳ ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዋይ ቡንቱ ዩዝ ፒስ ቢዩልዲንግ አሊያንስ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወጣቶች ያሰባሰባቸውን አጀንዳዎች ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አሰስረከበ፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ሙሉጌታ አጎና እና ኮሚሽነር አምባዬ ኦጋቶ (ዶ/ር)…

በክልሉ 3 ነጥብ 3 ሚሊየን ሄክታር ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ለማካሄድ ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል 3 ነጥብ 3 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ለማከናወን መታቀዱን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ም/ሃላፊ አቶ ኤሊያስ ከድር ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ የተፈጥሮ ሚዛንን ለማስጠበቅ እና የአፈር…

ወቅታዊ ጉንፋን እና ጉንፋን መሰል የመተፈንሻ አካላት ህመም መንስኤ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጉንፋን ሕመም በተፈጥሮ የላይኛውን የመተንፈሻ የሰውነት ክፍሎች ማለትም አፍንጫ፣ ጎሮሮ እና የአየር መተላለፊያ ቧንቧን የሚያጠቃ ተላላፊ ሕመም ነው። ‘ሪኖ ቫይረስ’ ለጉንፋን መከሰት ዋና ምክንያት ሲሆን÷ ኮሮና፣ ኢንፍሉዌንዛ፣ ፓራ…

አሜሪካ የሁቲ አማጽያን ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ጦር በየመን ዋና ከተማ ሰነዓ የሁቲ አማጽያን ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ የአየር ጥቃት መሰንዘሩን አስታወቀ፡፡ ጦሩ በአማጽያኑ ወታደራዊ ማዘዣ፣ የጦር መሳሪያ ማከማቻ እና ፋብሪካ ላይ በርካታ የአየር ጥቃቶች መፈጸሙን አስታውቋል፡፡…

አዋጁ የጤና አገልግሎትና አስተዳደርን ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር ነው – ዶ/ር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና አገልግሎት አስተዳደር እና ቁጥጥር አዋጅ የጤና አገልግሎትና አስተዳደርን ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ገለጹ። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 13ኛ መደበኛ…