Fana: At a Speed of Life!

የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታን በማጎልበት የፋይናንስ አካታችነትን ለማረጋገጥ እየተሠራ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታን በማጎልበት የፋይናንስ አካታችነትን ለማረጋገጥ እየሠራች መሆኗን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ 15ኛው የ "ኮኔክትድ ባንኪንግ" ጉባዔ "በዲጂታላይዜሽንና በፋይናንስ አካታችነት ኢኮኖሚን ማጎልበት"…

የግብርናው ዘርፍ ሪፎርም የምግብ ዋስትናን የሚያረጋግጥ ለውጥ ማምጣቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብርናው ዘርፍ በተደረገው ሪፎርም የምግብ ዋስትናን የሚያረጋግጡ ሥራዎች ተጨባጭ ለውጥ ማምጣታቸውን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። አቶ ተመስገን “የግብርናውን ዘርፍ እምቅ አቅም እንጠቀም” በሚል መሪ ሐሳብ ዛሬ መካሄድ…

የጤና ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ የጋራ መድረክ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር፣ የክልል ጤና ቢሮ እና ተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች የጋራ መድረክ በድሬዳዋ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር÷ መድረኩ እርስ በርስ ለመማማር፣ ተግባራትን በመገምገም…

ኢትዮጵያና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች በኦዲት ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ዋና ኦዲተር ወ/ሮ መሠረት ዳምጤ ከተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ዋና ኦዲተር ተቋም ሃላፊ ሐሚድ አቡሺቢስ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ሁለቱ ተቋማት በጋራ በሚሰሩባቸው የኦዲት እና ተዘማጅ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡ የሀገራቱ ዋና…

የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባኤ ነገ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ህዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት 6ኛ የምርጫ ጊዜ 3ኛ የስራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ጉባኤ ነገ እንደሚካሄድ የክልሉ ምክር ቤት አስታውቋል። ምክር ቤቱ ነገ በጋምቤላ ከተማ 6ኛ የምርጫ ጊዜ 3ኛ የሥራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ጉባኤውን…

በመካከለኛና ምዕራብ አፍሪካ የጎርፍ አደጋ ከ700 ሺህ በላይ ሰዎችን ለችግር ዳረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሁኑ ጊዜ በመካከለኛና ምዕራብ አፍሪካ የተከሰተ የጎርፍ አደጋ ከ700 ሺህ በላይ ሰዎችን ለችግር ተጋላጭ ማድረጉን የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት (ኦቻ) ሪፖርት አመለከተ። ይህ አሳሳቢ ሁኔታ የዝናብ ወቅት በገባ ሁለት…

ከጥራት ደረጃ በታች የሆኑ ኤልኢዲ አምፖልና የኤሌክትሪክ ማከፋፈያዎች ጥቅም ላይ እንዳይውሉ ታገዱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምንጫቸው ያልታወቁ እና ከጥራት ደረጃ በታች የሆኑ ኤልኢዲ አምፖል፣ የኤሌክትሪክ ማከፋፈያና ዋየር ምርቶች ጥቅም ላይ እንዳይውሉ ከገበያ መታገዳቸውን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከገበያ ላይ በተወሰደው ናሙና ላይ በተደረገው የ3ኛ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በሰጡኝ እውቅና እና ምስጋና ተደስቻለሁ – አትሌት ታምራት ቶላ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በሰጡኝ እውቅና እና ምስጋና ተደስቻለሁ ሲል በፓሪስ ኦሊምፒክ ለኢትዮጵያ ብቸኛውን የወርቅ ሜዳሊያ ያስገኘው አትሌት ታምራት ቶላ ገለጸ፡፡ በፓሪስ ኦሊምፒክ ለተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ የእውቅናና ሽልማት መርሐ ግብር…

ከ215 ሺህ በላይ የታዳሽ ኃይል ቴክኖሎጂዎች ለሕብረተሰቡ ተደራሽ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 ዓ.ም ከ215 ሺህ በላይ የታዳሽ ኃይል ቴክኖሎጂዎችን ለሕብረተሰቡ ተደራሽ ማድረጉን የአማራ ክልል ውኃና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ። ቴክኖሎጂዎቹ የገጠሩን ማኅበረሰብ የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል የሚያግዙ መሆናቸውን የቢሮው ምክትል ኃላፊ ጥላሁን…

በኦሮሚያ ክልል ከተኪ ምርቶች 800 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2016 በጀት ዓመት ከተኪ ምርቶች 800 ሚሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱን የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ሃላፊ አቶ አሕመድ እድሪስ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷በክልሉ ባለሃብቶች የውጭ…