Fana: At a Speed of Life!

የእንስሳት ጤና ላይ ያተኮረ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንስሳት ጤና ኢኖቬሽን ሪፈረንስ ማዕከላት እና ክትባቶች ላይ ያተኮረ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ በጣሊያን ሮም ተጀምሯል፡፡ በኮንፈረንሱ ኢትዮጵያን ወክለው የተገኙት የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ባደረጉት ንግግር፥ የእንስሳት ጤና እና…

የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የፎረንሲክ ምርመራ ማዕከል ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የፎረንሲክ ምርመራ ማዕከል ግንባታ ተጠናቅቆ ሥራ ጀምሯል፡፡ የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አባይነህ አበራ እንደገለጹት÷የማዕከሉ ሥራ መጀመር አገልግሎቱን ለማግኘት ወደ ሌላ አካባቢ በመሄድ የሚባክነውን ጊዜና ጉልበትን…

ሰሜን ኮሪያ የሴቶች ከ20 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫን አነሳች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ ለሶስተኛ ጊዜ የሴቶች ከ20 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫን አንስታለች፡፡ ይህም ከዚህ ቀደም ዋንጫውን ሶስት ጊዜ ማንሳት ከቻሉት ጀርመን እና አሜሪካ ጋር ታሪክ እንዲጋሩ አስችሏታል። ሰሜን ኮሪያ በሴቶች ከ20 ዓመት በታች የዓለም…

በኢንዱስትሪ ፓርኩ ከ130 ሺህ በላይ ለሆኑ አርሶ አደሮች የገበያ ትስስር ተፈጠረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ ከ130 ሺህ በላይ ለሆኑ አርሶ አደሮች የገበያ ትስስር መፈጠሩን የሲዳማ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ። የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኃይሉ የቴራ፤ 29 ፕሮጀክቶችን ያቀረቡ 24…

መሳላን ምክንያት በማድረግ የባህልና ጥናት ሲምፖዚየም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የከንባታ ዘመን መለወጫ መሳላን ምክንያት በማድረግ የባህልና ጥናት ሲምፖዚየም እየተካሄደ ነው:: በሲምፖዚየሙ ‘መሳላና አንድነት’ በሚል ርዕስ ጥናታዊ ፅሁፍ ቀርቧል፡፡ ጥናታዊ ፅሁፉን ያቀረቡት ተከተል ዮሃንስ (ፕ/ር)፤ የአንድነት ትርጉም…

ውጤታማ የተግባቦት ሥራን ማሳደግ ይገባል- የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ውጤታማ የተግባቦት ሥራን በቀጣይነት በማሳደግ በመንግሥት ፖሊሲዎችና ሥራዎች ላይ ለኅብረተሰቡ የተሻለ ግንዛቤ መፍጠር እንደሚገባ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስገነዘበ፡፡ በጽሕፈት ቤቱ የፕሬስ ሴክሬታሪያት ክፍል በተለያዩ ሚኒስቴሮች የሚገኙ…

“መስከረም በበርካታ የሀገራችን አካባቢዎች ወርቃማ ባህሎቻችን፣ ትውፊቶቻችን፣ ወግ እና ዘይቤያችን ጎልተው የሚወጡበት ወር ነው።

በርካቶች እንደ ወግና ልማዳቸው ዘመን የሚቀይሩበት፣ ይቅር የሚባባሉበት፣ አፈሩን ቀድሶ ምድሩን አለስልሶ ሀገር ያስረከባቸውን ፈጣሪ የሚያመሰግኑበት፣ ወጣቶች የሚተጫጩበት፣ የተበደለ የሚካስበት ነው መስከረም። የኦሮሞ ሕዝብ ትውፊታዊ መገለጫ እሬቻ፣ የወላይታ የዘመን መለወጫ ዮዮ ጊፋታ፣ የሀዲያ…

በቅርቡ የተገነቡ የቱሪዝም ሀብቶች ኢትዮጵያ ያላትን አስውባ ጥቅም ላይ እንድታውል ዕድል ሰጥቷል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በአዲስ አበባና ክልሎች የገነባቸው የቱሪዝም ሀብቶች ኢትዮጵያ ያላትን አስውባ ጥቅም ላይ እንድታውል ዕድል መስጠቱን የተለያዩ አስጎብኝ ድርጅቶች ገለጹ፡፡ ጎብኝዎች ለቀናት በቂ እረፍት አግኝተው የሚመለሱባቸው…

ከአዳማ-ጂቡቲ የቁም እንስሳት የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአዳማ ወደ ጂቡቲ የቁም እንስሳት የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ይፋ መሆኑን የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አክሲዮን ማኅበር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ታከለ ኡማ (ኢ/ር) አስታወቁ፡፡ ሥራአስፈጻሚው በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ “ዛሬ ከአዳማ…

የመስቀል ደመራ በዓል ኃይማኖታዊ ትውፊቱን ጠብቆ እንዲከበር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል ደመራ በዓል ኃይማኖታዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ እንዲከበር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት ስራ መጠናቀቁን የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር የሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዓሉ ያለምንም የፀጥታ ችግር…