Fana: At a Speed of Life!

የሳምባ ካንሰር መንስዔ፣ ምልክቶችና ህክምናው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳምባ ካንሰር በተለምዶ የሳምባ ነቀርሳ በመባል የሚታወቅ ሲሆን በሳምባ ውስጥ ጤነኛ ያልሆኑ ህዋሳት ቁጥር ሲበዙ የሚከሰት ነው፡፡ የእነዚህ ህዋሳት ከቁጥጥር ውጪ መብዛት የሳምባን የተለመደ አሰራር በማወክ ችግሩ ወደ ሌላ የሰውነት አካላት እንዲሰራጭ…

በፓሪስ ኦሊምፒክ ለተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ በብሔራዊ ቤተ መንግስት የእውቅናና የሽልማት መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በፓሪስ በተካሄደው 33ኛው የኦሊምፒክ ጨዋታዎች ለተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በብሔራዊ ቤተ መንግስት የእውቅናና የሽልማት መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ በመርሃ ግብሩ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት…

በየክልል ከተሞች ያለአግባብ ዋጋ የጨመሩ 1 ሺህ 671 የንግድ ድርጅቶች ታሸጉ

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በየክልል ከተሞች ያለአግባብ ዋጋ የጨመሩ 1 ሺህ 671 የንግድ ድርጅቶች መታሸጋቸውን አስታወቀ፡፡ ሚኒስትሩ ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ከብሄራዊ የንግድ ተቋማት የፀረ ህገ ወጥ ንግድና ገበያ መቆጣጠርያ የጋራ ኮሚቴ ጋር…

የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ በአፍሪካ ድንገተኛ የህብረተሰብ ጤና አደጋ ተብሎ ታወጀ

አዲስ አበባ፣ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ማዕከል(ሲዲሲ) የዝንጀሮ ፈንጣጣ ተብሎ የሚጠራውን ተላላፊ በሽታ የአህጉሪቱ ድንገተኛ የህብረተሰብ ጤና አደጋ ሲል አውጇል። አዋጁ መንግስታት ምላሻቸውን እንዲያስተባብሩ እና ጉዳት በደረሰባቸው አካባቢዎች የህክምና…

ኢትዮጵያና ሶማሊያ ሁለተኛውን ዙር ውይይት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያና ሶማሊያ ሁለተኛውን ዙር ውይይት ማድረጋቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ አስታውቀዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷በቱርክ አመቻችነት በኢትዮጵያና በሶማሊያ መካከል 2ኛ ዙር…

በኢትዮጵያ ግብርና የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ከፋኦ ጋር ለመስራት መግባባት ላይ ተደርሷል – ም/ጠ/ሚ ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ግብርና የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ከፋኦ ጋር መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መግባባት ላይ መደረሱን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከተባበሩት…

በነገዋ የሴቶች ተሀድሶና ክህሎት ማበልጸጊያ ማዕከል የሰለጠኑ ሴቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በነገዋ የሴቶች ተሀድሶና ክህሎት ማበልጸጊያ ማዕከል ስልጠናቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ሴቶች ስልጠናቸውን አጠናቀው መመረቃቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው፤ በአስከፊ የኑሮ ሁኔታ…

በአማራ ክልል ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ የስራ እድል ለመፍጠር ዕቅድ ተይዟል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ2017 በጀት ዓመት ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ስራ እድል ለመፍጠር ዕቅድ መያዙን የክልሉ ስራና ስልጠና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በበጀት አመቱ 20 በመቶ ላይ የሚገኘውን የክልሉን የስራ አጥነት ምጣኔ ወደ 19 በመቶ ዝቅ ለማድረግ ያቀደው…

በሐረማያ፣ ሐረር፣ ጅግጅጋ፣ ደገሀቡር፣ ፊቅና አካባቢዎቻቸው የተቋረጠው የኤሌክትሪክ ኃይል ወደ አገልግሎት ተመለሰ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረማያ፣ ሐረር፣ ጅግጅጋ፣ ደገሀቡር፣ ፊቅና አካባቢዎቻቸው ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎት መመለሱ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በሚያሥተዳድረው ባለ 132 ኪሎ ቮልት ከፍተኛ ኃይል ተሸካሚ መስመር ላይ ዛሬ 5…

ኢራን በእስራኤል ላይ ጥቃት እንዳትሰነዝር ምዕራባውያን ያቀረቡትን ጥሪ ውድቅ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን በእስራኤል ላይ ምላሽ እሰጣለሁ በሚል ካቀደችው የበቀል ጥቃት እንድትቆጠብ የምዕራባውያን ሀገራት ያቀረቡትን ጥሪ ውድቅ ማድረጓ ተሰምቷል፡፡ በቅርቡ ቴህራን ውስጥ የሐማስ የፖለቲካ ኃላፊ ኢስማኢል ሃኒዬህ መገደላቸውን ተከትሎ ኢራን በእስራኤል…