በኢትዮጵያና ቻይና መካከል ያለውን ስትራቴጂካዊ ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር እንሰራለን – ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ቻይና መካከል ያለውን ስትራቴጂካዊ ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር እንሰራለን ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼይ ሀይን ጋር ባደረጉት ውይይት፤…