Fana: At a Speed of Life!

ከተለያዩ ሀገራት የተውጣጡ ተመራማሪዎች የቱሪስት መዳረሻዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ34 ሀገራት የተውጣጡ የቅድመ ታሪክ ተመራማሪዎች በአዲስ አበባ የተለያዩ የቱሪስት መዳረሻዎችን ጎብኝተዋል። ከ230 በላይ የሚሆኑት ተመራማሪዎች ሉሲ የተገኘችበት 50ኛ ዓመት ክብረ በዓል ላይ ለመሳተፍ የመጡ ናቸው፡፡ ተመራማሪዎቹ በዛሬው…

በኢንዱስትሪ ፓርኮች የቻይና ባለሃብቶችን ተሳትፎ የሚያሳድጉ ተቋማዊ ሪፎርሞች መደረጋቸው ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንዱስትሪ ፓርኮች የቻይና ባለሃብቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍስሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለፁ። በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው አመታዊው የኢትዮ-ቻይና ቢዝነስ ፎረም ላይ…

የማክሮ ኢኮኖሚ ለውጡን በቁንጽል ሳይሆን በምልዐት መመልከት ይገባል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ለውጡን በቁንጽል ሳይሆን በምልዐት መመልከት ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት፥ የማክሮ ኢኮኖሚ ለውጡን በቁንጽል ሳይሆን በምልዐት መመልከት…

ሚኒስቴሩ በሆሳዕና ከተማ የተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎችን አከናወነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ የችግኝ ተከላ እና የቤት እድሳት መርሐ ግብር አከናወኑ፡፡ በመርሐ ግብሩ ከችግኝ ተከላ እና ቤት እድሳት በተጨማሪ ለ200 አቅመ ደካማ ቤተሰቦች ዱቄትና…

ፋብሪካውን በባለቤትነት ስሜት ልትጠብቁትና ልትጠቀሙበት ይገባል – ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በነቀምቴ ከተማ የተገነባውን የዳቦና ዱቄት ፋብሪካ በባለቤትነት ስሜት ልትጠብቁትና ልትጠቀሙበት ይገባል ሲሉ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ገለጹ፡፡ በቀዳማዊ እመቤት ጽ/ቤት ከሚገነቡ 14 የዳቦ እና ዱቄት ፋብሪካዎች 12ኛው ዛሬ በነቀምቴ ከተማ…

የሐይማኖት ተቋማት ሰላምን ለማረጋገጥ አስተዋጽአቸውን አጠናክረው መቀጠል አለባቸው – ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐይማኖት ተቋማት በሀገሪቱ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ እያደረጉ ያለውን አስተዋጽኦ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ጥሪ አቀረቡ። የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ 16ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔና የዕውቅና መድረክ "በጎ ለዋሉልን…

ለ30 ዓመታት ያለእንቅልፍ …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቬትናማዊቷ ሴት ለሦስት አስርት ዓመታት እንቅልፍ በዓይኔ ዞር አላለም ትላለች፡፡ ንጉየን ንጎክ ማይ ኪም ዕድሜዋ 49 ደርሷል። በትውልድ ሀገሯ ሎንግ አን ግዛት ውስጥ “የማታንቀላፋዋ ልብስ ሰፊ” በመባልም ትታወቃለች፤ ይህ ቅጽል ስምም ይስማማኛል…

የታችኛው አዋሽ የጎርፍ መከላከል ሥራ ከ70 በመቶ በላይ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል በታችኛው አዋሽ አሳይታና አፋምቦ ወረዳዎች የተጀመረው የቅድመ ጎርፍ መከላከል ስራ ከ70 በመቶ በላይ መድረሱን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታውቋል። በታችኛው አዋሽ አሳይታና አፋምቦ ወረዳዎች እየተከናወነ የሚገኘው የቅድመ ጎርፍ…

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ የባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም የግንባታ ሒደትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም የግንባታ ሒደትን ጎብኝተዋል፡፡ ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር የጦር ኃይሎች ምክትል ኢታማዦር ሹም ጀኔራል አበባው ታደሰ፣ የፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ…

በቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት በነቀምቴ የተገነባው የዳቦና ዱቄት ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት በኦሮሚያ ክልል ነቀምቴ ከተማ የተገነባው የዳቦና ዱቄት ፋብሪካ ተመርቋል፡፡ በምርቃ ሥነስርዓቱ ላይ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እንዲሁም የፌዴራልና ክልሎች…