Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ክልል የ2017 በጀት ከ150 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል መንግሥት የ2017 በጀት ከ150 ቢሊየን 666 ሚሊየን ብር በላይ ሆኖ ጸድቋል፡፡ የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ጉባዔ በዛሬው ውሎው የክልሉን መንግሥት የ2017 በጀት ተወያይቶ…

ግብረ-ኃይሉ ወቅታዊ ሀገራዊ የፀጥታ ሁኔታን ገምግሞ አቅጣጫ አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል ወቅታዊ ሀገራዊ አጠቃላይ የፀጥታ ሁኔታን ገምግሞ ቀጣይ አቅጣጫ አስቀምጧል። በውይይቱ ላይ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል÷ የጋራ ግብረ-ኃይሉ በኢትዮጵያ እየተሻሻለ የመጣውን…

የወባ በሽታን ለመቆጣጠር ጠንካራ የክትትልና ቁጥጥር ስራ እየተሰራ ነው – ጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የወባ በሽታን ለመቆጣጠር ጠንካራ የክትትል እና ቁጥጥር ስራ እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ የወባ፣ የኮሌራና የኩፍኝ ስርጭትን በሚመለከት መግለጫ ሲሰጡ እንዳሉት፥ ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት…

ፓኪስታን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት በይበልጥ ማጠናከር እንደምትፈልግ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓኪስታን መንግሥት ለአፍሪካ መግቢያ ከሆነችው ኢትዮጵያ ጋር ያለውን ግንኙነት በይበልጥ ለማሳደግ ቁርጠኛ መሆኑን የሀገሪቱ የመከላከያና አቪዬሽን ሚኒስትር አረጋገጡ፡፡ በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር ከሀገሪቱ መከላከያ እና አቪዬሽን…

የኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተ-ክርስቲያን እና የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት በመሬት መንሸራተት ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች 11 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገች፡፡ በቤተ-ክርስቲያኗ የስብክተ ወንጌልና…

በሕገ-ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ 121 በርሜል ቤንዚን ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ-ወጥ መንገድ በተሽከርካሪ ሲጓጓዝ የነበረ 121 በርሜል ቤንዚን መያዙን የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ቤንዚኑ የተያዘው ለፌዴራል ፖሊስ የተሰጠውን ጥቆማ ተከትሎ በተደረገ ክትትል በአዲስ አበባ ዙሪያ ቡራዩ ኬላ ፀረ-ኮንትሮባንድ…

ሰሜን ምዕራብ ዕዝ ግዳጅና ተልዕኮውን በጀግንነት እየተወጣ የሚገኝ ጠንካራ ዕዝ ነው – ጄኔራል አበባው ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ ሰሜን ምዕራብ ዕዝ በየትኛውም ጊዜና ቦታ የሚሠጠውን ግዳጅና ተልዕኮውን በጀግንነት እየተወጣ የሚገኝ ጠንካራ ዕዝ ነው ብለዋል። ጄኔራል አበባው ታደሠ ከዕዙ ከፍተኛ አመራሮች ጋር…

በኢትዮጵያና በዓለም አቀፉ የልማት ማህበር መካከል የተደረገው የብድር ስምምነት ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአስቸኳይ ስብሰባው በኢትዮጵያ እና በዓለም አቀፉ የልማት ማህበር መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት አዋጅ አጽድቋል፡፡ ምክር ቤቱ 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ አስቸኳይ ስብሰባውን ያካሄደ…

የጋምቤላ ክልል የሕብረተሰብ ክፍል ተወካዮች አጀንዳቸውን አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገራዊ ምክክሩ የጋምቤላ ክልል የሕብረተሰብ ክፍል ተወካዮች አጀንዳቸውን ለተወካዮቻቸው አስረክበዋል፡፡ በክልሉ ላለፉት ሦስት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የሕብረተሰብ ክፍሎች ወኪሎች ውይይት ተጠናቅቋል፡፡ በውይይቱም ከ14 ወረዳዎች የተውጣጡ…