Fana: At a Speed of Life!

የቻይና-አፍሪካ ትብብር ጉባዔ የደቡብ ሀገራትን የጋራ ልማት እንደሚያጠናክር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና-አፍሪካ ትብብር ጉባዔ የደቡብ ሀገራትን የጋራ ልማት እንደሚያጠናከር የቻይና መንግሥት ገለጸ፡፡ በፈረንጆቹ መስከረም 4 እስከ 6 ቀን 2024 የቻይና-አፍሪካ የትብብር ጉባዔ በቤጂንግ የሚካሄድ ሲሆን÷ በጉባዔው ቻይና እና የአፍሪካ ሀገራት…

በፕሪሚየር ሊጉ የላንክሻዬር ደርቢ በኦልድትራፎርድ ይደረጋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ዩናይትድ ከሊቨርፑል የሚያደርጉት የላንክሻዬር ደርቢ ጨዋታ ዛሬ 12 ሠዓት ላይ ይደረጋል፡፡ ቀደም ሲል ከተደረጉ ሥድስት የላንክሻዬር ደርቢ ጨዋታዎች ሊቨርፑል አምስቱን እንዲሁም ማንቼስተር ዩናይትድ አንድ ጊዜ…

ልዩ ልዩ የዐውደ ውጊያ መሣሪያዎችን የሚያሳይ ዐውደ-ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ የሀገር መከላከያ ሠራዊት የምሥራቅ ዕዝ 47ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን አስመልክቶ ልዩ ልዩ የዐውደ-ውጊያ መሣሪያዎችን የሚያሳይ ዐውደ-ርዕይ ክፍት አደረገ። በሐረር ከተማ በሚገኘው የምሥራቅ ዕዝ ወታደራዊ ሙዚዬም የተዘጋጀውን ዐውደ-ርዕይ…

ቢሮው የሻደይ፣ አሸንድዬ እና ሶለል በዓላትን ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ለማሳደግ እንደሚሠራ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሻደይ፣ አሸንድዬ እና ሶለል በዓላት እሴታቸው ተጠብቆ ጎብኚዎችን በመሳብ የሚያስገኙትን ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ለማሳደግ እንደሚሠራ የአማራ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡ ከነሐሴ አጋማሽ ጀምሮ በአማራ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች ሲከበሩ የቆዩት…

በኦሞ ወንዝ ሙላት የተጎዱ ወገኖችን የማቋቋም ሥራ እየተሠራ ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በኦሞ ወንዝ ሙላት ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች የማቋቋም ሥራ እየተሠራ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳደር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በወረዳው የኦሞ ወንዝ…

ኢትዮጵያ ከአፍሪካ 1ኛ ከዓለም 2ኛ ሆና ሻምፒዮናውን አጠናቀቀች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፔሩ ሊማ በተካሄደው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ከአፍሪካ አንደኛ ከዓለም ደግሞ ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀቀች፡፡ የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ብሔራዊ ቡድን በውድድሩ÷ 6 የወርቅ፣ 2 የብር እና 2…

1 ሺህ 254 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በችግር ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 254 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ተመላሾቹ 945 ወንዶች፣ 262 ሴቶችና 47 ጨቅላ ሕፃናት ሲሆኑ ፥ ከእነዚህ መካከልም 103 ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች ይገኙበታል።…

አቶ ብናልፍ ከአማራ ክልል የሰላም ካውንስል አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱአለም በአማራ ክልል የተፈጠረውን ግጭት ለመፍታት ከተቋቋመው የሰላም ካውንስል አመራሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ የሰላም ካውንስሉ ሰብሰቢ አቶ ያየህ ይራድ በለጠ÷ካውንስሉ የተቋቋመበት ዋና ዓላማ በመንግስትና በፋኖ ሃይሎች…

ለአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት ሥራ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት እውቅና ተሠጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት ሥራ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት የእውቅና መርሐ-ግብር ተካሂዷል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ ከተሞቻችንን ለወደፊቱ ለዜጎቻችን ክብር የሞላበት የኑሮ…

በአዲሱ ዓመት የኢትዮጵያ ጓዳዎች በበረከት እንዲሞሉ የተጀመረው ውጤታማ ጉዞ ተጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መጪው አዲስ አመት የኢትዮጵያ ጓዳዎች በበረከት የተትረፈረፉ ይሆኑ ዘንድ የጀመርነውን የውጤታማነት ጉዞ አጠናክረን እንቀጥል ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል…