Fana: At a Speed of Life!

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ ትጥቅ ያነሱ ቡድኖች ወደ ሰላማዊ መድረክ እንዲመጡ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ትጥቅ ያነሱ ቡድኖች ፅንፈኝነት እና ግጭት ማንንም እንደማይጠቅም በመገንዘብ ወደሰላማዊ መድረክ እንዲመጡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷…

በአማራ ክልል በተለያዩ ከተሞች የተካሄደው ሕዝባዊ ሰልፍ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በተለየዩ ከተሞች የተካሄደው ሕዝባዊ ሰልፍ በስኬት መጠናቀቁን የክልሉ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ የክልሉ ፖሊስ ባወጣው መግለጫ÷ የአማራ ክልል ሕዝብ ለዓመታት የተደቀነበትን የሰቆቃ ቀንበር የሚያወግዝ ሰላማዊ ሰልፍ "ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም…

ከህዝባችን የተሰማውን የሰላምና የልማት ጥያቄ ለመመለስ ተዘጋጅተናል – የጎንደር ከተማ አስተዳደር

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከህዝባችን የተሰማውን የሰላምና የልማት ጥያቄ ለመመለስ ተዘጋጅተናል ሲሉ የጎንደር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው ገለጹ። ከንቲባው በዛሬው ዕለት በጎንደር ከተማ በመንግስት እየተከናወኑ ያሉ የልማት ተግባራትንና የሰላምን መረጋገጥ…

መንግስት ሰላምን ለማረጋገጥ የሚያደርገውን ጥረት ህብረተሰቡ ሊያግዝ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት ሰላምን ለማረጋገጥ የሚያደርገውን ጥረት ህብረተሰቡ ሊያግዝ እንደሚገባ የደሴ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ሳሙኤል ሞላልኝ አስገነዘቡ። በአማራ ክልል ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ በደሴ ከተማ ተካሂዷል።…

በአዲስ አበባ የንግድ ተቋማት እስከ ምሽቱ 3 ሰዓት ከ30 አገልግሎት መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የንግድ ተቋማት እስከ ምሽቱ 3 ሰዓት ከ30 አገልግሎት የሚሰጡ መሆኑን የከተማዋ ንግድ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ ሀቢባ ሲራጅ የንግድ ተቋማት የሥራ ሰዓት መራዘምን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ÷ በከተማዋ ያለውን ምቹ ሁኔታ…

የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ ት/ቤቶችን ሥራ ለማስጀመር ግብረ ሃይል ተቋቁሞ እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል መንግስት እና በኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት መካከል የተደረገውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ ትምህርት ቤቶችን ዳግም ሥራ ለማስጀመር ግብረ ሃይል ተቋቁሞ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የእቅድ ዝግጅትና ክትትል…

በኦሮሚያ ክልል እስከ አሁን 1 ነጥብ 16 ሚሊየን ቶን የቡና ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሐምሌ 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በተከናወነ ሥራ 1 ነጥብ 16 ሚሊየን ቶን የቡና ምርት መሰብሰቡን የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በተያዘው በጀት ዓመት 1 ነጥብ 6 እንዲሁም በመጀመሪያው አጋማሽ 1 ሚሊየን ቶን የቡና ምርት…

በትግራይ ክልል የቀድሞ ተዋጊዎችን መልሶ ማቋቋም አተገባበር ላይ የማህበረሰብ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል የቀድሞ ተዋጊዎችን መልሶ ማቋቋምና ከማህበረሰቡ ጋር መቀላቀል አተገባበር ሂደት የሕብረተሰቡ ሚና ምን መሆን እንዳለበት የሚመክር መድረክ በመቐለ ከተማ ተካሄደ። በምክክሩ የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን የትግራይ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ…

በጎንደር ከተማ ህዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር ከተማ በመንግስት እየተከናወኑ ያሉ የልማት ተግባራትንና የሰላምን መረጋገጥ የሚደግፍ ህዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው። ሰልፉ መንግስት ሰላምን ለማስፈን የሚወስዳቸውን እርምጃዎች በመደገፍና የልማት ተግባራትን ለማገዝ ታሳቢ ያደረገ ነው።…