Fana: At a Speed of Life!

ለአገልግሎቱ የአካል ድጋፍ ማምረቻ ግብዓቶችን ድጋፍ ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የአካል ድጋፍ አገልግሎት 1 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር ዋጋ ያላቸው የአካል ድጋፍ ማምረቻ ግብዓቶችን በድጋፍ አገኘ፡፡ ድጋፉን ያደረገው የጂዊሽ ጆይንት ዲስትሪቢዩሽን ግሪድ ኮሚቴ ነው፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በርክክብ…

በ2026 የዓለም ዋንጫ በፍጻሜ ጨዋታ የእረፍት ሰዓት የሙዚቃ ዝግጅት እንደሚኖር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ላይ በፍጻሜው ዕለት አዳዲስ ዝግጅቶች እንደሚቀርቡ የፊፋ ፕሬዚዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ተናግረዋል። በዚህ መሰረትም በፍጻሜው ጨዋታ በእረፍት ሰዓት በውድድሩ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የሙዚቃ ዝግጅት እንደሚቀርብ ነው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኬኛ ቤቨሬጅ ፋብሪካን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአምቦ ወረዳ በነበራቸው ጉብኝት የኬኛ ቤቨሬጅ ፋብሪካን ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡ በጉብኝት መርሐ ግበሩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ባህር ዳር በሰፋፊ መንገዶች እየተዋበች መሆኗን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባሕር ዳር ከተማ ኅብረተሰቡ በሚዝናናባቸው መናፈሻዎች፣ ብስክሌት በነጻነት ማሽከርከር በሚያስችሉ ሰፋፊ መንገዶች እየተዋበች ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው…

የብሔራዊ በጎ ፈቃድ ማኅበረሰብ አገልግሎት የ12ኛ ዙር ስልጠና ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ በጎ ፈቃድ ማኅበረሰብ አገልግሎት የ12ኛ ዙር የስልጠና መርሐ-ግብር በዋቸሞ፣ ጅማ፣ ወራቤ እና ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲዎች ዛሬ ተጀምሯል፡፡ የሰላም ሚኒስቴር ባለፉት አምስት ዓመታት ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ በጎ…

የብልጽግና ፓርቲ የግማሽ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ የበጀት ዓመቱን የመጀመሪያ አጋማሽ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ በዋና ጽሕፈት  ቤቱ ማካሄድ ጀምሯል፡፡ ለሦስት ቀናት በሚቆየው መድረክ ላይ፤ አጠቃላይ ሀገራዊ የፖለቲካ ሁኔታ፣ ጠንካራ ፓርቲ ግንባታ ለማሳካትና በፓርቲና በመንግሥት…

ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በጊምቢ ከተማ የ2ኛ ደረጃ ት/ቤት ግንባታን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ ከተማ 'ቢፍቱ ጊምቢ' 2ኛ ደረጃ ሞዴል ትምህርት ቤት ግንባታን አስጀምረዋል፡፡ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እና ሌሎች የኦሮሚያ ክልል የሥራ ሃላፊዎች በምዕራብ ወለጋ ዞን የትምህርት…

የጃፓን ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎታቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጃፓን የኢትዮጵያ ኤምባሲ በተካሄደው 33ኛው የአፍሪካ፣ እስያና ዓረብ የኢንቨስትመንት ፎረም ላይ የተሳተፉ የጃፓን ባለሀብቶች ለቅድመ ኢንቨስትመንት ጥናት ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጡ ገለጹ፡፡ ባለሀብቶቹ በኢትዮጵያ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ላይ…

የምክር ቤቶቹ አባላት ከሕዝቡ ጋር ያደረጉትን ውይይት አስመልክቶ ግብረ መልስ እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል እና የክልል ምክር ቤቶች አባላት ከሕዝቡ ጋር ያደረጉትን ውይይት አስመልክቶ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በተገኙበት ግብረ መልስ እየሰጡ ነው። የምክር ቤቶቹ አባላት በክልሉ በተለያዩ ዞኖች እና…

ኢትዮጵያ 6 የጭነት መርከቦችን ልትገዛ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ስድስት አዳዲስ የጭነት መርከቦች ልትገዛ መሆኑን የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አስታውቋል። ድርጅቱ ከስድስቱ መርከቦች ሁለቱ በተያዘው የበጀት ዓመት ተገዝተው ወደ አገልግሎት ለማስገባት እየተሰራ መሆኑን ለፋና ሚዲያ…