Fana: At a Speed of Life!

የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ያስገነባቸውን ዘመናዊ ቤቶች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በአዲስ አበባ ያስገነባውን የኮንስትራክሽን ግብዓቶች ማምረቻ ማዕከልና የመኖሪያ ቤቶችን አስመርቋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ኃላፊ እና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዓለምጸሀይ ጳውሎስ በፕሮጀክቱ የተገነቡ ህንጻዎችን…

26ኛው የጤና ዘርፍ ዓመታዊ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 26ኛው የጤናው ዘርፍ ዓመታዊ ጉባኤ በአርባ ምንጭ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። ጉባኤው "የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ እምርታ ለተፋጠነ የዘላቂ ልማት ግቦች ስኬት" በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው። በጉባኤው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር…

በአዋሽ ፈንታሌ አካባቢ ንዝረቱ እስከ አዲስ አበባ የተሰማ የመሬት መንቀጥቀጥ በድጋሚ ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዋሽ ፈንታሌ ወረዳ አካባቢ ትናንት ምሽት የተለያየ መጠን ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ በድጋሚ መከሰቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦፊዚክስ፣ ሕዋ ሳይንስና አስትሮኖሚ ኢንስቲትዩት አስታውቋል። በዩኒቨርሲቲው የሶሲሞሎጂ ትምህርት ክፍል ሃላፊ…

በአዲስ አበባ የትራንስፖርት መጫኛና ማውረጃ ተርሚናል ለውጥ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የትራንስፖርት መጫኛና ማውረጃ ተርሚናል ለውጥ መደረጉን አስታወቀ። በዚህም መሰረት፡-መገናኛ ውስጥ ተርሚናል ሲሰጡ የነበሩ ከመገናኛ - ቃሊቲ፣ ከመገናኛ - ሳሪስ፣ከመገናኛ - ጋርመንት መስመሮች÷በጊዜያዊነት መገናኛ…

ብሪክስ ዓለም አቀፍ አጀንዳዎች ላይ የጋራ አቋም ስለሚይዝ ለኢትዮጵያ መልካም ዕድል ነው – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪክስ ዓለም አቀፍ አጀንዳዎች ላይ የሚመካከርና የጋራ አቋም የሚይዝ በመሆኑ ለኢትዮጵያ መልካም ዕድል ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ገለጹ። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ሃላፊ ቢልለኔ ስዩም…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሀዋሳ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በተካሄደው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 6ኛ ሳምንት ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሀዋሳ ከተማን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸነፈ። ምሽት 1 ሰዓት ላይ በድሬዳዋ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ በረከት ሳሙኤል (በራስ ላይ) እና ኢዮብ…

ቀናቶች የቀሩት የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም በጉጉት የሚጠብቀው የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከአራት ቀናት በኋላ ይደረጋል፡፡ በፈረንጆቹ ህዳር 5 ቀን 2024 የሚከናወነው የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የወቅቱ የአሜሪካን ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን እና የቀድሞውን ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣…

የብልጽግና ፓርቲ 3ኛ ዙር የአመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) "የህልም ጉልበት፤ ለእመርታዊ እድገት" በሚል መሪ ሀሳብ ላለፉት 10 ቀናት ሲሰጥ የቆየው የብልጽግና ፓርቲ 3ኛ ዙር የአመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና መድረክ ተጠናቀቀ። አመራሩ በንድፈ ሀሳብና በነባራዊ እውነታዎች ተደግፎ ያገኘውን ስልጠና…

የአፍሪካ ህብረት ጉባኤን ለማስተናገድ የሚደረገውን ቅድመ ዝግጅት በተመለከተ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 38ኛውን የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤን ለማስተናገድ እየተደረጉ ያሉ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን መገምገም የሚያስችል የውይይት መድረክ ተካሄደ፡፡ በመድረኩ ከ30 ተቋማት የተወጣጡ የብሄራዊ ኮሚቴ አባላት ተሳትፈዋል፡፡ የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ…