Fana: At a Speed of Life!

በጃፓን በተቀሰቀሰው የሰደድ እሳት ከ4 ሺህ በላይ ሰዎች ከቤት ንብረታቸው ተፈናቀሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጃፓን የተከሰተው ሰደድ እሳት በግማሽ ክፍል ዘመን ታይቶ የማይታወቅና ለመቆጣጠር አስቸጋሪ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ ሰደድ እሳቱን ለማጥፋት 2 ሺህ የሚሆኑ የአየር እና የምድር የእሳት አደጋ ሰራተኞች ጥረት እያደረጉ ቢሆንም÷ ለመቆጣጠር አዳጋች…

የሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ሕዝቡ የሚገባውን አገልግሎት እንዲያገኝ የሚያስችል ቁመና ላይ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዴሞክራሲ ተቋማት በራሳቸው አዋጅ የሚተዳደሩበትንና በገለልተኝነት የሚሰሩበት እድል መፈጠሩን የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ዋና ዕንባ ጠባቂ ስመኝ ውቤ ገልጸዋል። ተቋሙ ህገ መንግሥታዊ እና ተጠሪነቱ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መሆኑን…

በትግራይ ክልል በጥንታዊ ቅርሶች ላይ የዕድሳትና ጥገና ስራዎች እየተከናወኑ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል በሚገኙ ጥንታዊ ቅርሶች ላይ የዕድሳት እና የጥገና ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ገልጿል። በክልሉ በ4ኛው ክፍለ ዘመን የታነጹ ጥንታዊ ኪነ ህንጻዎች፣ ቅርሶች እና ሌሎችም የቱሪዝም…

የኢጋድ ቀጣናዊ ሰላምና ደህንነት ስብስባ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ቀጣናዊ ሰላም እና ደህንነት ስብስባ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የኢጋድ ዋና ጸሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር)፣ የኢጋድ የሰላም እና ደህንነት ፕሮግራም ዳይሬክተሮች እንዲሁም ልዩ…

የቱሪዝም ዘርፉን ማነቃቃት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ የቱሪዝም ሚኒስቴርና የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የቱሪዝም ዘርፉን ማነቃቃት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ፣ የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር…

ኢትዮጵያና ስዊድን ትብብራቸውን ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከስዊድን ፍትሕ ሚኒስትር ዴዔታ አንደርሽ ሆል ጋር ተወያይተዋል። አምባሳደር ምስጋኑ በዚህ ወቅት÷ ኢትዮጵያ እና ስዊድን ረጅም ዓመታትን ያስቆጠረ የሁለትዮሽ ግንኙነት እንዳላቸው አንስተዋል፡፡…

በዳውሮ ዞን የሚገኘው የድንጋይ ከሰል ፋብሪካ ለኢንቨስትመንት በር ከፋች መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዳውሮ ዞን ባለፈው ጥር ወር ተመርቆ ወደ ሥራ የገባው የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ ፋብሪካ ለአካባቢው የኢንቨስትመን ፍሰት በር ከፋች መሆኑ ተገልጿል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተመረቀው የኢቲ-ማዕድን ልማት አክሲዮን…

በሲዳማ ክልል የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ "ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት" በሚል መሪ ሀሳብ የንቅናቄ መድረክ በዛሬው ዕለት አካሂዷል። በክልሉ ኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ከተጀመረ ወዲህ ኢንዱስትሪዎችን የማስፋፋት እና ስራ ያቆሙ ኢንዱስትሪዎች ወደ…

የመስኖ ልማት የአየር ንብረት ተፅዕኖን ለመከላከል የጎላ ሚና እንዳለው ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመስኖ ልማት የምግብ ሉዓላዊነትን ከማረጋገጥ ባሻገር የአየር ንብረት ተፅዕኖን ለመከላከል የጎላ ሚና እንዳለው የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አማካሪ ታየ ሙሉጌታ ኢትዮጵያ ያላትን ውሃዎች በመስኖ…

በዲላ ከተማ ከ348 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጌዲዮ ዞን ዲላ ከተማ ከ348 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። ፕሮጀክቱን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) እና የክልሉ ርዕሰ…