የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፉ ለሀገር ምጣኔ ሀብታዊ እንቅስቃሴ ትልቁን ድርሻ እየተወጣ ነው- ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፉ ለሀገር ምጣኔ ሀብታዊ እንቅስቃሴ ትልቁን ድርሻ እየተወጣ ነው ሲሉ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚኒስትሩ ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
"የዜጎችን ክብርና ደሕንነት ያረጋገጠ ጉዞ" በሚል መሪ ሀሳብ በትራንስፖርት እና…