Fana: At a Speed of Life!

በሰሞኑ የመሬት መንሸራተት አደጋ ወላጆቹን ያጣው የ3 ወር ሕጻን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰሞኑ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ የተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ የበርካታ ወገኖችን ሕይወት ቀጥፏል፤ ወላጅን ከልጅ ለይቷል፡፡ ብዙዎችንም አፈናቅሏል፡፡ ገና ስም እንኳን ያልወጣለት፣ ጡት ጠግቦ…

ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ለብልጽግናና ብዝኃነት አደረጃጀት አባላት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ለብልጽግናና ብዝኃነት አደረጃጀት አባላት አዲስ አበባ ገቡ። ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የመከላከያና የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ተወካዮች አቀባበል አድርገውላቸዋል። በውጭ ያሉ…

1 ሺህ 51 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 51 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ለተመላሽ ዜጎችም ተገቢውን ድጋፍ በማድረግ ከቤተሰብ ጋር የመቀላቀል ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ነው…

 በኮምቦልቻ አረንጓዴ ዐሻራ የማኖርና የአቅመ ደካሞች ቤት እድሳት ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማቱ ከፍተኛ አመራሮች እና ሠራተኞች በኮምቦልቻ ከተማ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር አካል ችግኝ ተክለዋል፡፡ በተጨማሪም የአቅመ ደካሞች ቤት እድሳት እና የትምህርት ቁሳቁስ እጥረት ላለባቸው ተማሪዎች…

አምባሳደር ሙክታር (ዶ/ር) በደቡብ አፍሪካ ለነበራቸው ስኬታማ ጊዜ የስንብት ሽኝት ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡበ አፍሪካ ዓለም አቀፍ ግንኙነትና ትብብር ዲፓርትመንት ሚኒስትር ዶናልድ ላሞላ በሀገራቸው የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው ላገለገሉት ሙክታር ከድር (ዶ/ር) የክብር ስንብት ሽኝት አደረጉላቸው፡፡ በደቡብ አፍሪካ የነበራቸውን የሥራ ጊዜ ያጠናቀቁት…

የክልሉ መንግሥት የተጎዱ ወገኖችን ለማቋቋም እየሠራሁ ነው አለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን በመሬት መንሸራተት ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች መልሶ ለመቋቋም በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ አቶ ጥላሁን በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ…

ከሐምሌ 23 ጀምሮ በሰበታና ዶዶላ ለ20 ሺህ ወገኖች ነጻ የዓይን ሕክምና ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አል ባሳር ኢንተርናሽናል ፋውንዴሽን ከሐምሌ 23 እስከ ነሐሴ 4 ቀን 2016 ዓ.ም በሰበታና ዶዶላ ጤና ጣቢያዎች ለ20 ሺህ ሰዎች ነፃ የዓይን ሕክምና እንደሚሰጥ ተገለፀ። የፋውንዴሽኑ የኢትዮጵያ ተወካይ ዶ/ር ያሲን ራጆ፣ የሸገር ከተማ ጤና…

የፊታችን ሰኞ ከአዲስ አበባ መቐለ እንዲሁም ከመቐለ አዲስ አበባ የምሽት በረራ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሐምሌ 22 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ከአዲስ አበባ መቐለ እንዲሁም ከመቐለ ወደ አዲስ አበባ የምሽት በረራ እንደሚጀመር ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ባስተላለፈው መልዕክት÷ ከሰኞ ሐምሌ 22 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ…

ልማት ባንክ የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ አልሚዎችን እንደሚደግፍ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ልማት ባንክ በይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ ለሚሰማሩ አልሚዎች አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ፡፡ በፓርኩ ውስጥ እያለሙ ከሚገኙ እና ከአዳዲስ ባለሀብቶች ጋር የኢንቨስትመንት ምክክር መድረክ በአዲስ አበባ ተካሂዷል።…

የመከላከያ ዋር ኮሌጅ አፍሪካዊ ተቋም ሆኖ ከፍተኛ የመማር ማስተማር ሥራ እየሠራ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ዋር ኮሌጅ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን አፍሪካዊ ተቋም ሆኖ ከፍተኛ የመማር ማስተማር ሥራ እየሠራ ነው ሲሉ የኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ። ስትራቴጂክ የደህነት ጉዳዮችን መረዳት፣ መተንተንና…