Fana: At a Speed of Life!

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ13 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሀብቶች ወደ ኢንቨስትመንት ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ13 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ 268 ባለሀብቶች ወደ ኢንቨስትመንት መግባታቸውን የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የኢንዱስትሪ ዘርፍ ምክትል ሃላፊ አቶ ደምሰው ባቾሬ፤ ኢንቨስትመንትና…

የአፍሪካ አህጉራዊ ነጻ ንግድ ቀጣና ሴክሬታሪያት ዋና ጸሐፊ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ አህጉራዊ ነጻ ንግድ ቀጣና ሴክሬታሪያት ዋና ጸሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ለዋና ጸሃፊው የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴዔታ ያስሚን ወሐብረቢ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አቀባበል…

ህገ-ወጥ መድኃኒቶችንና ምግቦችን በመቆጣጠር ረገድ የተገኙ ውጤቶችን አጠናክሮ ለማስቀጠል እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ህገ-ወጥ መድኃኒቶችንና ምግቦችን በመቆጣጠር ረገድ የተገኙ ውጤቶችን አጠናክሮ ለማስቀጠል እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ የምግብ እና የመድኃኒት ባለስልጣን ገለጸ። በምግብና ጤና ግብዓት ቁጥጥር ዘርፍ በተከናወኑ ተግባራትና…

አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ከዓለም የምግብ ፕሮግራም ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ከዓለም የምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ተወካይ ዝላታን ሚሌሲክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷የዜጎችን ሕይወት ማሻሻል በሚችሉ ፕሮጀክቶች ላይ በትብብር መስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ…

ይነሳ የነበረውን የትራፊክ አደጋ የካሳ ክፍያ ተፈፃሚነት ችግር መፍታት የሚያስችል ደንብ ተግባራዊ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጎጂ ቤተሰቦች ይነሳ የነበረውን የትራፊክ አደጋ የካሳ ክፍያ ተፈፃሚነትና ፍትሐዊነት ችግር መፍታት የሚያስችል ደንብ ተግባራዊ መደረጉን የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር ገለጸ። የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ በርሆ ሀሰን በሰጡት…

በስልጤ ዞን ለጎርፍ አደጋ ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት እየተሰራ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በስልጤ ዞን በተደጋጋሚ ለሚከሰተው የጎርፍ አደጋ ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት እየሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። የክልሉ አደጋ ስጋት ኮሚሽነር ማዕረጉ ማቴዎስ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት…

የትምህርት ዘመኑን ስኬታማ ለማድረግ የተቀናጀ ጥረት ማድረግ ይገባል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2017 የትምህርት ዘመንን ስኬታማ ለማድረግ ከወትሮው የተለየ የተቀናጀ ጥረትና ርብርብ ማድረግ ይገባል ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ፡፡ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 26ኛው የትምህርት ጉባኤ እና የትምህርት…

በሲዳማ እና በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የተማሪዎች ምዝገባ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2016 (ኤፍቢሲ) የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ቅድመ ዝግጅት አጠናቅቀው የተማሪዎች ምዘገባ መጀመራቸውን የሲዳማ እና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮዎች አስታውቀዋል። በሲዳማ ክልል 1ነጥብ 3 ሚሊየን ተማሪዎችን ለማስተማር ዝግጅት መደረጉን…

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ ሴሚናር በዘላቂ ልማት ግቦች ስኬት ያላትን ተሞክሮ አካፈለች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በቻይና ቤጂንግ በተካሄደው ዓለም አቀፍ ሴሚናር ላይ በዘላቂ ልማት ግቦች ስኬት ዙሪያ ያላትን ተሞክሮ ለሌሎች ማካፈሏን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታውቋል፡፡ የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ ቤልጅጌ (ዶ/ር) በዘላቂ የልማት…

ከቡና ወጪ ንግድ በታሪክ የመጀመሪያው ከፍተኛ ገቢ ተመዘገበ 

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 በጀት ዓመት ከቡና ወጪ ንግድ 1 ነጥብ 43 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ። የባለስልጣኑ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሳህለማሪያም ገ/መድህን ለፋና ብሮድካስቲንግ…