ለመስኖ ተጠቃሚነትና ስራ እድል ፈጠራ የተሰጠው ትኩረት ተጠናክሮ መቀጠል አለበት – አቶ እንዳሻው ጣሰው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለመስኖ ተጠቃሚነት እና ስራ እድል ፈጠራ የተሰጠው ትኩረት ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው አስገነዘቡ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ ሀላባ ዞን በቡና እና ፍራፍሬ ልማት ውጤታማ የሆኑ…