Fana: At a Speed of Life!

በ2017/18 የምርት ዘመን የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦት ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017/18 የምርት ዘመን የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦት የሥራ እንቅስቃሴ እና በቀጣይ በሚከናወኑ ተግባራት ላይ ያተኮረ ምክክር ተካሄደ፡፡ በግብርና ሚኒስትር ዴዔታ ሶፊያ ካሳ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በጅቡቲ ዶራሌ ሁለገብ ወደብ በገኘት…

ሮናልዶ ለፕሬዚዳንትነት እወዳደራለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብራዚል እና ሪያል ማድሪድ የቀድሞ አንጋፋ ተጫዋች ሮናልዶ ሉዊስ ናዛሪዮ ዲሊማ ለብራዚል እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንትነት ልወዳደር ነው ብሏል፡፡ የ48 ዓመቱ የቀድሞ ዝነኛ ተጫዋች የወቅቱን የብራዚል እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኤድናልዶ…

የባለ ልዩ ጣዕም ቡና ቅምሻ ውድድር አሸናፊዎች የዕውቅና መርሐ-ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባለ ልዩ ጣዕም ቡና ቅምሻ ውድድር አሸናፊዎች የዕውቅና መርሐ-ግብር በሲዳማ ክልል ሐዋሳ ከተማ ተካሂዷል፡፡ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ደስታ ሌዳሞ፣ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር)፣ የፌደራልና የክልል…

በሕገ-ወጥ መንገድ 6 ሺህ 200 ግራም ወርቅ ሲያዘዋውሩ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕገ-ወጥ መንገድ 6 ሺህ 200 ግራም (6 ነጥብ 2 ኪሎ ግራም) ወርቅ ሲያዘዋውሩ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተገለፀ፡፡ ከአዲስ አበባ ወደ አክሱም በሚጓዝ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ…

የአንካራው ስምምነት ለቀጣናው ሰላምና ዕድገት ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ እና ሶማሊያ መካከል በወንድማማችነት እና በጋራ መከባበር ላይ ተመስርቶ የተፈረመው የአንካራው ስምምነት ለአፍሪካ ቀንድ ሰላም እና እድገት ወሳኝ መሆኑን የአለም አቀፍ ጉዳዮች ተንታኝ፣ የመገናኛ ብዙሃን አማካሪ እና የአፍሪካ ጉዳዮች ጸሃፊ…

የመንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተለያዩ አካባቢዎች የመስክ ምልከታ እያካሄዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የመስክ ምልከታ እያደረጉ ነው። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሸካ ዞን አንድራቻ ወረዳ ተገኝተው የተለያዩ…

ለመስኖ ተጠቃሚነትና ስራ እድል ፈጠራ የተሰጠው ትኩረት ተጠናክሮ መቀጠል አለበት – አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለመስኖ ተጠቃሚነት እና ስራ እድል ፈጠራ የተሰጠው ትኩረት ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው አስገነዘቡ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ ሀላባ ዞን በቡና እና ፍራፍሬ ልማት ውጤታማ የሆኑ…

ኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ በብሪክስ ማዕቀፍ ትብብራቸውን ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ በብሪክስ ማዕቀፍ ውስጥ የሁለትዮሽ ትብብርን ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ የኢትዮጵያ እና የደቡብ አፍሪካ የብሪክስ ቢዝነስ ካውንስል የልምድ ልውውጥ አድርገዋል፡፡ ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል ሀገር…

አቶ ጥላሁን ከበደ በወላይታ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በወላይታ ሶዶ ከተማ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በጉብኝታቸው በወላይታ ሶዶ ከተማ እየለማ ያለውን የኮሪደር ልማት እና ከኮካቴ -ግብርና ኮሌጅ አስፓልት ሥራ ያለበትን…

የሌላ ደንበኛ ሂሳብን ‘የእኔ ነው’ በማለት 12 ሚሊየን ብር ሊያዘዋውር የሞከረው ተከሳሽ በእስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሌላ ደንበኛ ሂሳብ ‘ባለቤት ነኝ’ ብሎ 12 ሚሊየን ብር ሊያዘዋውር ሲሞክር በባንኩ ሰራተኞች የተያዘው ተከሳሽ በአምስት ዓመት ጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጣ የኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ ወንጀል ችሎት ወሰነ።…