Fana: At a Speed of Life!

የሩዝ ምርት ፍላጎትን በሀገር ውስጥ ለማሟላት ርምጃችን ፍሬያማ ሆኗል- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩዝ ምርት ፍላጎትን በሀገር ውስጥ ለማሟላት የጀመርናቸው ርምጃዎች ፍሬ እያፈሩ ነው ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡…

የማስፈጸም አቅም ግንባታን በማጠናከር የምክር ቤቱ ተልእኮ እንዲሳካ በትኩረት ይሰራል – አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝቦች እኩልነትና ፍትሐዊ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ የሚያስችል የመፈጸምና የማስፈጸም አቅም ግንባታን በማጠናከር የምክር ቤቱ ተልእኮ እንዲሳካ በትኩረት ይሰራል ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት…

በስልጤ ዞን የካሊድ ዲጆ መስኖ ፕሮጀክት ግንባታን ለማስቀጠል የሚያስችል ጉብኝት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስልጤ ዞን የካሊድ ዲጆ መስኖ ፕሮጀክትን ከተቋረጠበት ለማስቀጠል የሚያስችል ጉብኝት ተደርጓል፡፡ በጉብኝቱ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር)፣ የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አሊ…

የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ ቡድን የልማት ሥራዎችን ለመጎብኘት ሶማሌ ክልል ገባ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ አመራሮችን ያካተተ ቡድን የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ለመጎብኘት ሶማሌ ክልል ገብቷል፡፡ ቡድኑ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል…

የቻይና ባለሃብቶች በስፋት በኢንዱስትሪ ፓርኮች እንዲሠማሩ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ተጨማሪ የቻይና ባለሃብቶች በኢንዱስትሪ ፓርኮች እና በድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጣና በተለያዩ የኢንቨስትመንት አማራጮች እንዲሠማሩ እየተሠራ መሆኑ ተመላከተ፡፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሰሐ ይታገሱ (ዶ/ር) በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ከሆኑት…

ማንቼስተር ዩናይትድ ማኑየል ኡጋርቴን ለማስፈረም ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ ዑራጋዊውን የአማካኝ ሥፍራ ተጫዋች ማኑየል ኡጋርቴን በ50 ሚሊየን ዩሮ ከፈረንሳዩ የእግር ኳስ ክለብ ፒኤስጂ ለማስፈረም መስማማቱ ተሰምቷል፡፡ ዛሬ የሕክምና ምርመራውን አጠናቅቆ ወደ ቀያይ ሰይጣኖቹ እንደሚቀላቀልም ተጠቅሷል፡፡…

የግድቡ ተጨማሪ ተርባይኖች ወደ ሥራ መግባት ኢትዮጵያ ቀጣናውን በኤሌክትሪክ ኃይል ለማስተሳሰር የምታደርገው ጥረት አመላካች ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጨማሪ ሁለት ተርባይኖች ወደ ሥራ መግባት ኢትዮጵያ ቀጣናውን በኤሌክትሪክ ኃይል ለማስተሳሰር የምታደርገው ጥረት አመላካች ነው ሲሉ የቀድሞ የግድቡ ተደራዳሪና የውኃ ኃብት ተመራማሪው ፈቅ አሕመድ ነጋሽ ገለጹ።…

የአርቲስት ኩራባቸው ደነቀ የቀብር ስነ-ስርዓት ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የአርቲስት ኩራባቸው ደነቀ የቀብር ስነ-ስርዓት በቀጨኔ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል፡፡ አርቲስት ኩራባቸው ደነቀ በተከታታይ የሬዲዮና የቴሌቪዥን ድራማዎችን ጨምሮ በተለያዩ ቴአትሮች እና ፊልሞች ላይ ተሳትፏል፡፡ የዝናቧ…

በኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም ከ10 ሚሊየን በላይ ዜጎች የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሔራዊ ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም ከ10 ሚሊየን በላይ ዜጎች የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ መሆናቸውን የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ''ብሔራዊ ኤሌክትሪፊኬሽን" እና ''አዴል'' የተሰኙ ፕሮግራሞችን አፈጻጸም እየገመገመ ነው።…

አቶ ጥላሁን ከበደ በትምህርት ጉዳይ ሁሉም ባለድርሻ ተቀናጅቶ እንዲሰራ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) "በትምህርት ጉዳይ መምህራን፣ አመራር እና ወላጆች በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል” ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርእሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ተናገሩ፡፡ ‘የላቀ ትጋት ለትምህርት ጥራትና ለሀገር ብልፅግና’ በሚል መሪ ሃሳብ ክልላዊ የትምህርት ጉባኤ…