Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያንና የሩሲያን ግንኙነት የሚመጥን የኢንቨስትመንት ፍሰት እንዲኖር ፍላጎት መኖሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን እና የሩሲያን የረጅም ጊዜ ግንኙነት የሚመጥን የሩሲያ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፍሰት እንዲኖር እንፈልጋለን ሲሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍስሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ከሩሲያ-አፍሪካ የኢኮኖሚ…

የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን በማጽደቅ ጉባዔውን አጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ምርጫ ጊዜ 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 6ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ ሹመቶችን እና የአመራር ሽግሽግ በማጽደቅ ተጠናቋል። በዚሁ መሰረት አቶ ቻም ኡቦንግ የክልሉ ፍትህ ቢሮ ሃላፊ፣ አቶ ባጓል ጆክ የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ…

አምባሳደሮች የኢትዮጵያን ክብር በማስጠበቅ ረገድ እንዲሠሩ የሚያስችል መመሪያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደሮች በሚሠማሩበት መስክ እና ሀገራት የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅምና ክብር በማስጠበቅ ረገድ በትጋት በሚሠሩበት ሁኔታ ላይ ስምሪትና መመሪያ ተሰጠ፡፡ አዲስ ለተሾሙ አምባሳደሮች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቅቋል፡፡ በማጠቃለያ መድረኩም…

የፋይናንስ ለልማት ጉባኤ የአዘጋጆች ኮሚቴ ስብሰባ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ላለፉት አራት ቀናት በአዲስ አበባ ሲካሄድ የነበረው አራተኛው የፋይናንስ ለልማት ጉባኤ የአዘጋጆች ኮሚቴ ስብሰባ ተጠናቋል፡፡ ስብሰባው በ2025 በስፔን በሚካሄደው 4ኛው ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ለልማት ጉባኤ ላይ አጀንዳዎችን እና በጉባኤው የሚቀርቡ…

ኢትዮጵያ በሶማሊያ መንግስት የሚሰጡ የትንኮሳ መግለጫዎችን በቅርበት እየተከታተለች መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያ መንግስት በተደጋጋሚ የሚያወጣቸውን የትንኮሳ መግለጫዎች ኢትዮጵያ በቅርበት እየተከታተለች መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል፡፡ ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ÷ የሶማሊያ መንግስት ከሚያቀርባቸው መሰረተ ቢስ ክሶች በተቃራኒ ኢትዮጵያ ወንድም…

በትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ የኢንቨስትመንት እድሎችና አማራጮች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) ከዓለም አቀፉ የንግድና ፋይናንስ ተቋም ቡድን ጋር በትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ የኢንቨስትመንት እድሎች እና አማራጮች ዙሪያ ተወያዩ፡፡ ሚኒስትሩ ከተለያዩ ሀገራት የተውጣጡ ባለሀብቶችን…

የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል በድምቀት ተከብሮ መጠናቀቁ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ በታላቅ ድምቀት የተከበረው የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል በዓለ-ንግስ ያለፀጥታ ችግር ተከብሮ መጠናቀቁን የምስራቅ ኢትዮጵያ አጎራባች ክልሎች የጋራ ፀጥታ ግብረ-ኃይል ገለጸ። በዓሉ…

የመልካ ቁንጡሬ ባልጪት የአርኪዮሎጂና ፓሊዮንቶሎጂ ሥፍራ በዩኔስኮ ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመልካ ቁንጡሬ ባልጪት የአርኪዮሎጂ እና ፓሊዮንቶሎጂ ሥፍራ በዓለም ቅርስነት በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ተመዝግቧል፡፡ በሕንድ ኒው ዴልሂ እየተካሄደ በሚገኘው 46ኛው የዩኔስኮ የዓለም ቅርስ ማዕከል…

አመራሩ በተገኙ ስኬቶች ሳይዘናጋ ለተሻለ ውጤት ሊረባረብ ይገባል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በየደረጃው ያለው አመራር በተገኙ ስኬቶች ሳይዘናጋ ለተሻለ ውጤትና ለውጥ መረባረብ እንዳለበት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ አሳሰቡ። የኦሮሚያ ክልል ላለፉት ቀናት ሲያካሄድ የቆየውን የክልሉን መንግስት የ2016 በጀት…

የሞጆ ደረቅ ወደብን የአረንጓዴ አሻራ ልማት ማዕከል በማድረግ የሎጂስቲክስ ስራዎችን ለማሳለጥ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞጆ ደረቅ ወደብን የአረንጓዴ አሻራ ልማት ማዕከል በማድረግ የሎጂስቲክስ ስራዎችን ለማሳለጥ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን አስታውቋል። የማሪታይም ባለስልጣን አመራሮችና ሠራተኞች፣ የሞጆ ደረቅ ወደብ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ሰራተኞች…