Fana: At a Speed of Life!

የወሎ ተርሸሪ ኬር የሕክምናና የማስተማሪያ ሆስፒታል ለወሎ ዩኒቨርሲቲ እንዲተላለፍ አቅጣጫ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የወሎ ተርሸሪ ኬር የሕክምናና የማስተማሪያ ሆስፒታል ለወሎ ዩኒቨርሲቲ እንዲተላለፍ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ወጪ፣ አሥተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አቅጣጫ አስቀመጠ፡፡ የወሎ ዩኒቨርሲቲ የወሎ ተርሸሪ ኬር…

ትራምፕ ለዩክሬን አሜሪካ ሰራሽ ሚሳኤል እንድትጠቀም መፈቀዱ ስህተት ነበር አሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጆ ባይደን ለዩክሬን አሜሪካ ሰራሹን የረጅም ርቀት ታክቲካል ሚሳኤልን ተጠቅማ ሩሲያን እንድታጠቃ መፍቀዳቸው ስህተት ነበር ሲሉ ተችተዋል። ትራምፕ ትናንት ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ጆ ባይደን ይህን…

በአፋር ክልል ከቴምር ምርት የሚገኘውን ጥቅም ለማሳደግ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቴምር ምርታማነትን በማስፋፋት ከዘርፉ የሚገኘውን ጥቅም ለማሳደግ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የአፋር ክልል እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የክልሉ መልከዓ-ምድር እና የዓየር ጸባይ ለቴምር ተክል ምቹ ቢሆንም በሚፈለገው ልክ ከዘርፉ…

ሻንዶን ግዛት ለኦሮሚያ ክልል በትምህርት ዘርፍ ድጋፍ እንደምታደርግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በሻንዶን ግዛት ምክትል አስተዳዳሪ ጁጂ ሶን ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በአሮሚያ ክልል እና ሻንዶን ግዛት መካከል በሚኖረው ትብብር እና የልማት እድሎች ዙሪያ መክረዋል፡፡…

የአንካራው ስምምነት በዲፕሎማሲ ብዙ ድሎችን ማሳካት እንደሚቻል ያሳየ ነው – ክልሎች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንካራው ስምምነት በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ብዙ ድሎችን ማሳካት እንደሚቻል ያሳየ ነው ሲሉ የአፋር እና ጋምቤላ ክልሎች ገለጹ፡፡ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ÷ኢትዮጵያና ሶማሊያ የደረሱበትን የአንካራ ስምምነት አስመልከተው ከክልሉ…

የህንድ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የህንድ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት አማራጮች እንዲሰማሩ ጥሪ ቀረበ፡፡ በህንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍሰሃ ሻወል በኒውዴልሂ በተካሄደው ዓለም አቀፉ የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ማህበር ጉባዔ ላይ ተሳትፈዋል።…

የታንዛኒያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የታንዛኒያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር መሃሙድ ታቢት አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ መሃሙድ ታቢት በነገው ዕለት በአዲስ አበባ በሚጀመረው የኢትዮ- ታንዛኒያ የጋራ የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ነው አዲስ አበባ የገቡት፡፡ ሚኒስትሩ ቦሌ…

ኢትዮጵያ እና ርዋንዳ ሽብርተኝነትን ጨምሮ ሌሎች ወንጀሎችን በጋራ ለመከላከል ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ርዋንዳ ሽብርተኝነትን ጨምሮ ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር እና ሌሎች ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ላይ መረጃ በመለዋወጥ በጋራ ለመከላከል ተስማሙ፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል እና…

በአቶ ደመቀ መኮንን የተቋቋመው “የአዳም ፋውንዴሽን” ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀድሞው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተቋቋመው "የአዳም ፋውንዴሽን" ይፋ ሆነ። በሸራተን አዲስ በተከናወነው የማብሰሪያ መርሐ ግብር የመንግሥት የሥራ ሀላፊዎች፣ የዓለም አቀፍ ተቋማት ድርጅቶች ተወካዮች፣…

ኢትዮጵያ የትምህርት ጥራት ላይ እየሰራች ላለው ስራ አድናቆት ተቸራት

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ሱዳን የከፍተኛ ትምህርት ሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ገብሬላ ቻንግሰን ኢትዮጵያ በትምህርት ጥራት ላይ እየሰራች ያለውን ስራ አድንቀዋል፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ(ፕ/ር) በደቡብ ሱዳን መንግስት የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር…