Fana: At a Speed of Life!

የሰውሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ ሚናን አስመልክቶ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለመገናኛ ብዙኃን አመራር እና ባለሞያዎች በሰውሰራሽ አስተውሎት እና የሚዲያ አጠቃቀም ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር) በዚህ ወቅት÷ የሚዲያ…

የአየር ትራንስፖርት ዘርፉን ቀልጣፋና ደህንነቱ የተጠበቀ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ትራንስፖርት ኢንዱስትሪውን አገልግሎት አሰጣጥ ቀልጣፋ፣ አስተማማኝ እና ደህንነቱ የተጠበቀ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ጌታቸው መንግስቴ እንዳሉት÷…

አቶ ጥላሁን ከበደ የሕዝብ ትስስርን በማጠናከር ክልሉን ማሳደግ እንደሚገባ አስገነዘቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥላቻን በፍቅር፤ ጥርጣሬን በእምነት በመቀየር የሕዝብ ለሕዝብ ትስስርን በማጠናከር ክልሉን ማሳደግ እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ "ከነሐሴ እስከ ነሐሴ" በሚል ርዕስ የክልሉን ምስረታ…

50 ሚሊየን ሊትር የምግብ ዘይት ወደሀገር ውስጥ እየተጓጓዘ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 50 ሚሊየን ሊትር የምግብ ዘይት ከጅቡቲ ወደ ኢትዮጵያ እየተጓጓዘ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ከጅቡቲ ወደ ተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች እየተጓጓዘ ያለው የምግብ ዘይት የኑሮ ውድነትን ለማሻሻል እና ለመጪው የዘመን መለወጫ በዓል የገበያ ዋጋን ለማረጋጋት ታስቦ…

በሳሙኤል ኡርቃቶ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በብሪክስ የስፖርት ዘርፍ መድረክ እየተሳተፈ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በፌደራል የሥነ ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በብሪክስ የስፖርት ዘርፍ መድረክ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡ የብሪክስ አባል ሀገራት የስፖርት ዘርፍ መድረክ በስፖርት ዘርፍ የሚስተዋለውን ሙስና እና…

የቦይንግ የአፍሪካ ጽሕፈት ቤት በጥቅምት ወር ሥራ እንደሚጀምር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መቀመጫውን አዲስ አበባ ያደረገው የቦይንግ የአፍሪካ ጽሕፈት ቤት በመጪው ጥቅምት ሥራ እንደሚጀምር የጽሕፈት ቤቱ ዋና ኃላፊ ሄኖክ ተፈራ አስታወቁ፡፡ ቦይንግ የአፍሪካ ዋና ጽሕፈት ቤቱን በአዲስ አበባ የከፈተው ኢትዮጵያ በአቪዬሽን ዘርፍ…

የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ስቬን ጎራን ኤሪክሰን ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ የነበሩት ስቬን ጎራን ኤሪክሰን በ 76 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ ባጋጠማቸው የካንሰር ሕመም ምክንያት በሕይወት የመቆያ ጊዜያቸው አንድ ዓመት ብቻ እንደነበር በሐኪሞቻቸው ተነግሯቸው…

የቱኒዚያው ፕሬዚዳንት የ19 ሚኒስትሮችን ከሀላፊነት ማንሳታቸው ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱኒዚያው ፕሬዚዳንት ካይስ ሰዒድ በመጪው ጥቅምት ወር ላይ ከሚካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ አስቀድሞ 19 ሚኒስትሮችን ከሀላፊነት ማንሳታቸውን አስታውቀዋል። ከሀላፊነት ከተነሱት መካከል የውጭ ጉዳይ፣ የመከላከያ እና የጤና ሚኒስትሮች እንደሚገኙበት…

በፓራሊምፒክ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ በፓሪስ አቀባበል ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ17ኛው የፓሪስ 2024 ፓራሊምፒክ ተሳታፊ የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን ደማቅ አቀባበል ተደረገለት። የ33ኛው የፓሪስ ኦሊምፒክ ውድድር አካል የሆነው 17ኛው የፓራሊምፒክ ውድድር በፈረንጆቹ ከነሐሴ 28 እስከ መስከረም 8 ቀን 2024 ይካሄዳል፡፡…

31ኛው ከተማ አቀፍ የትምህርት ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ትምህርት ቢሮ 31ኛው ከተማ አቀፍ የትምህርት ጉባዔ መካሄድ ጀመረ፡፡ ለሁለት ቀናት የሚቆው ጉባዔው "የላቀ ትጋት ለትምህርት ጥራትና ለሀገር ብልጽግና" በሚል መሪ ሐሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ በጉባዔው…