የግብርና ኢኒሼቲቮችን በመተግበር የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሠራ ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ኢኒሼቲቮችን በመተግበር የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሠራ ነው ሲሉ የቤኒሻንጉል ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ።
የክልሉ የግብርና መዋቅራዊ ትራንስፎርሜሽን ሽግግር ፎኖተ ካርታ ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ በአሶሳ…