Fana: At a Speed of Life!

በሕገ-ወጥ መንገድ ነዳጅ ሲሸጡ ነበር የተባሉ 22 ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ-ወጥ መንገድ ነዳጅ በመደበቅ ሲሸጡ ነበር ያላቸውን 22 ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ግለሰቦቹ በሐረር ከተማ በሕገ-ወጥ መንገድ ነዳጅ ሲሸጡ በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን በኮሚሽኑ የወንጀል ምርመራ ዘርፍ…

አየርላንድ በኢትዮጵያ የሚደረገውን የሀገራዊ ምክክር ሂደት ለመደገፍ ቁርጠኛ ነኝ አለች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አየርላንድ በኢትዮጵያ የሚደረገውን የሀገራዊ ምክክር ሂደት በተለያዩ ዘርፎች ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኗን አስታወቀች፡፡ የአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የመከላከያ ሚኒስትር ሚካኤል ማርቲን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር…

በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በመዲናዋ ወንጀልን በመከላከል ረገድ ውጤታማ ስራ ተከናውኗል-  የአዲስ አበባ ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በመዲናዋ ፖሊስ ከህብረተሰቡ ጋር በመቀናጀት የጸረ-ሰላም ኃይሎችን ሴራ በማክሸፍና ወንጀልን በመከላከል ረገድ ውጤታማ ስራ ማከናወኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው ገለጹ። ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው÷ የአዲስ አበባ…

በሐረሪ ክልል ከ2 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በ2016 የበጀት ዓመት ከ2 ቢሊየን 253 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ሃላፊ ወ/ሮ ኢክራም አብዱልቃድር እንደገለጹት÷በክልሉ በ2016 የበጀት ከ2 ቢሊየን 243 ሚሊየን ለመሰብሰብ ታቅዶ…

መርሐ-ግብሩ ሀገር በቀል እጽዋትን መሰረት ያደረገ ሥራ ለማከናወን እድል መፍጠሩ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር የሀገር በቀል እጽዋቶችን መሰረት ያደረገ የአካባቢ ጥበቃ ስራ ለማከናወን ምቹ እድል መፍጠሩን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዓለምፀሐይ ጳውሎስ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

የመዲናዋ ከፍተኛ አመራሮች በሲንጋፖር ጉብኝት እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ሞገስ ባልቻ እና ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር ዓባይ የተመራ የአመራሮች ልዑክ በሲንጋፖር ጉብኝት እያደረገ ነው፡፡ በአረንጓዴ ልማትና የከተማ ውበት ስራዎች፣ በመሰረተ ልማት ዝርጋታ፣…

በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር እስካሁን 4 ቢሊየን ችግኞች ተተክለዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በዘንድሮው ዓመት ለመትከል ከታቀደው 7 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኞች ውስጥ እስካሁን 4 ቢሊየን ችግኞች መተከላቸውን የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ(ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣውን የተፈጥሮ ሃብት መመናመንና የአየር ንብረት ለውጥ…

በሚቀጥለው ወር ዓለም አቀፍ የቦክስ ሻምፒዮና በኢትዮጵያ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የቦክስ ሻምፒዮና በሚቀጥለው ወር በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የአፍሪካ ቦክስ ኮንፌደሬሽን አስታወቀ። የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ እና የአፍሪካ ቦክስ ኮንፌደሬሽን ዳይሬክተር አሊሳ ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ÷ ዓለም…

በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እክል የተለያዩ ተቋማት ስራቸው መደናቀፉ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ባጋጠመ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እክል የተለያዩ አየር መንገዶች፣ ባንኮችና መገናኛ ብዙሃን ስራቸው መደናቀፉን የቢቢሲ ዘገባ አመለከተ። የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እክሉ በተለያዩ አየር መንገዶች በረራ እንዳይካሄድ ያስገደደ ሲሆን፤…