Fana: At a Speed of Life!

የንግድ ዘርፎችን ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት ያደረገ ማሻሻያ ስራ ላይ መዋሉ ሀገራዊ ተጠቃሚነት የሚያሳድግ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለውጭ ባለሀብቶች ዝግ ሆነው የቆዩት የወጪ፣ የገቢ፣ የጅምላና የችርቻሮ ንግድ ዘርፎች ክፍት ያደረገ የኢንቨስትመንት ማሻሻያ ደንብ ስራ ላይ መዋሉ ንግድን በውድድር እንዲመራ በማድረግ ሀገራዊ ተጠቃሚነትን የሚያሳድግ ነው ተባለ፡፡…

ኢትዮ ቴሌኮም እስከ ሐምሌ 30 ድረስ ግማሽ ሚሊየን ችግኝ እንደሚተክል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም እስከ ሐምሌ 30 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ግማሽ ሚሊየን ችግኝ በመላ ኢትዮጵያ እንደሚተክል የተቋሙ ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬ-ህይወት ታምሩ ገለጹ፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም አመራሮችና ሰራተኞች በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ-ከተማ የአረንጓዴ አሻራ…

ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ለልማት ጉባኤን ለማስተናገድ ስምምነት ተፈራረመች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ጋር የዓለም አቀፉን የፋይናንስ ለልማት ጉባኤ ቅድመ ዝግጅት ስብሰባ ከሀምሌ 15 እስከ 19 ቀን 2016 ዓ.ም ለማስተናገድ የአስተናጋጅ ሀገር ስምምነት ተፈራረመች። ስምምነቱን በተመድ የኢትዮጵያ ቋሚ…

ደቡብ ሱዳን የናይል ተፋሰስ ትብብር ማዕቀፍን መፈረሟ የኢትዮጵያን ሃሳብ ተቀባይነት እንደሚያመላክት ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ ሱዳን የናይል ተፋሰስ ትብብር ማዕቀፍን መፈረሟ የኢትዮጵያ ሀሳብ ተቀባይነት ማግኘቱን የሚያመላክት ነው ሲሉ ምሁራን ገለጹ። ‘የኢትዮጵያ እና የግብፅ ሽኩቻ’ የሚል መጽሐፍ የጻፉት ውብሸት ሲሳይ(ዶ/ር) እንደተናገሩት፥ በናይል ውሃ ጉዳይ ላይ…

ለጎርፍ አጋላጭ የሆኑ ተፋሰሶች ላይ ዘላቂ ስራዎች እየተከናወኑ ነው – ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለጎርፍ አጋላጭ የሆኑ ተፋሰሶች ላይ ዘላቂ መፍትሄ የሚያመጡ ስራዎች እየተከናወኑ ነው ሲሉ የውሃ እና ኢነርጅ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሩ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፤ በተለያዩ…

በሸበሌ ወንዝ ዙሪያ እየተሰሩ ያሉ የልማት ስራዎች የጎዴን ዕድገት እያፋጠኑ ነው- ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሸበሌ ወንዝ ዙሪያ እየተሰሩ ያሉ የልማት ስራዎች የጎዴን ዕድገት እያፋጠኑ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ የዋቢ ሸበሌ ወንዝ ውሃን በማጣራት ለመጠጥ ብቁ የሚያደርገውን የጎዴ ከተማ ፕሮጀክት መጎብኘታቸውን ምክትል…

የቱሪዝም ዘርፉን ለማሳደግ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት መጠናከር እንዳለባቸው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የቱሪዝም ዘርፉን ለማሳደግ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ አስገነዘቡ፡፡ ሚኒስትሯን ጨምሮ የተቋማቸው ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በጁገል ዓለም አቀፍ ቅርስ የውስጥ…

1 ሺህ 169 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 169 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ለተመላሽ ዜጎች ተገቢውን ድጋፍ በማድረግ ከቤተሰብ ጋር የመቀላቀል ሥራ እየተከናወነ መሆኑን…

ኢትዮጵያ በግሪክ የክብር ቆንስል ጽሕፈት ቤት ከፈተች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በግሪክ የኢትዮጵያ የክብር ቆንስል ጽሕፈት ቤትን መርቀው ሥራ አስጀመሩ፡፡ አምባሳደር ምስጋኑ በዚሁ ወቅት በግሪክ የኢትዮጵያ የክብር ቆንስል ሆነው ለተሾሙት ጂዮርጂዮስ ቢካስ የሹመት ደብዳቤያቸውን አስረክበዋል።…

የሽብር ተግባር በመፈጸም፣ ማነሳሳት፣ ድጋፍ ማድረግና መረጃ ማቀበል የተጠረጠሩ 7 ግለሰቦች በሽብር ወንጀል ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ተግባር በመፈጸም፣ ማነሳሳት፣ ድጋፍ ማድረግ እና መረጃ ማቀበል ወንጀል የተጠረጠሩ ሰባት ግለሰቦች በሽብር ወንጀል ተከሰሱ። የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ የህገ መንግስትና በህገ መንግስት ስርዓት ላይ የሚፈጸሙ ጉዳዮችን የሚመለከተው…