Fana: At a Speed of Life!

ፌደራል ፖሊስ በፎረንሲክ ምርመራ ከ358 ሰነዶች ውስጥ 73 በመቶዎቹ ሀሰተኛ መሆናቸውን አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የ358 ሰነዶችን ትክክለኛነት ለማረጋገጥ ባካሄደው የፎረንሲክ ምርመራ 73 በመቶዎቹ ሀሰተኛ መሆናቸውን አረጋግጧል፡፡ ተቋሙ ባለፉት 6 ወራት 191 የወንጀል ጉዳዮች እና 167 ከፍታብሔር ጋር የተያያዙ የምርመራ…

በሽረ እንዳስላሴ በቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ድጋፍ እየተገነባ ያለው ት/ቤት በቀጣዩ ዓመት ይጠናቀቃል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል ሽረ እንዳስላሴ ከተማ በቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት ድጋፍ እየተገነባ የሚገኘው 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በቀጣዩ ዓመት ተጠናቅቆ አገልግሎት እንደሚሰጥ ተገልጿል፡፡ የከተማው የትምህርት ቤቶች ጽ/ቤት ኃላፊ ገብረመድህን…

ኢትዮጵያና ሩሲያ በጤና ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ሩሲያ የጤና ሥርዓትን መደገፍና የደጃዝማች ባልቻ ሆስፒታልን አሰራር ማዘመን የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል ። የመግባቢያ ስምምነቱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ እና የሩሲያ ጤና ሚኒስትር ሚክሄል ሙራሽኮ…

ኢትዮጵያና ሩሲያ በኢንቨስትመንት ዘርፍ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር) በሩሲያ ኢኮኖሚ ሚኒስትር ማክሲም ራሽቲኒኮቭ ከተመራ ከፍተኛ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል። ኮሚሽነር ዘለቀ በዚህ ወቅት፥ የግሉን ዘርፍ ለማሳደግና ምቹ የኢንቨስትመንት ከባቢ ለመፍጠር…

የሩሲያ ፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ-ጉባዔ የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ ፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ-ጉባዔ ቫለቲና ማትቬንኮ በኢትዮጵያ የነበራቸውን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ለአፈ-ጉባዔዋ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን…

የኢትዮ-ሩሲያ ባለብዙ ወገን የዲፕሎማሲ ትብብር ተጠናክሮ ይቀጥላል-ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያና ሩሲያ መካከል ያለው ዘመን ተሻጋሪ የሁለትዮሽና ባለብዙ ወገን የዲፕሎማሲ ትብብር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ። ፕሬዚዳንት ታዬ ከሩሲያ ፌዴሬሽን የፌዴራል ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ…

ኮሚሽኑ በቀጣዩ አንድ ዓመት ቀሪ ተግባራትን ለማጠናቀቅ እንደሚሰራ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በቀጣዩ አንድ ዓመት ቀሪ ተግባራትን በማጠናቀቅ አጀንዳዎችን የመቅረፅና ይፋ የማድረግ ስራ እንደሚያከናውን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ያለፉት ሶስት ዓመታትን የስራ ክንውን እና የቀጣይ…

በክልሎቹ አዋሳኝ አካባቢዎች የሕዝቦችን የጋራ ተጠቃሚነት ለማጎልበት መስራት ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ እና ኦሮሚያ ክልሎች ተጎራባች ዞኖችና ወረዳዎች የተጀመሩ የጋራ የሰላም፣ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎችን በማጠናከር የህዝቦችን የጋራ ተጠቃሚነት ማጎልበት እንደሚገባ ተገለጸ። የጋምቤላ እና የኦሮሚያ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎችን…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ም/ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )በእጩነት የቀረበለትን የ8 ካቢኔ አባላት ሹመት አጽድቋል። በዚህም መሰረት ፡- 1.አቶ አሊ ከድር ፡ የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ 2.አቶ ሙስጠፋ…

በኢኮኖሚ ዞኑ ከ160 ሚሊየን ዶላር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሃብቶች የማሽን ተከላ ስራ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቦሌ ለሚ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ከ160 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ 6 ባለሃብቶች ምርት ማምረት የሚያስችላቸውን የሼድ ግንባታና ማሽን ተከላ ስራ ማከናወን ጀምረዋል፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ…