Fana: At a Speed of Life!

ዴንማርክ የኢትዮጵያን የሪፎርም ስራዎች እንደምትደግፍ ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዴንማርክ የኢትዮጵያን የሪፎርም ስራዎች ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኗን ገልፃለች፡፡ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ ከዴንማርክ የገንዘብ ሚኒስትር  ኒኮላይ ዋመን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ አቶ አህመድ ሺዴ÷…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የዕውቅና የምስክር ወረቀት ተበረከተለት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባ ምንጭ ከተማ እየተከበረ ለሚገኘው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል መሳካት በሚዲያው ዘርፍ ላበረከተው አስተዋፅኦ  የዕውቅና ሰርተፊኬት ተበረከተለት። "ሀገራዊ መግባባት…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) የአርባምንጭ ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት የደረሰበትን ደረጃ ገመገሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የአርባ ምንጭ ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት የደረሰበትን የእድገት ደረጃ ገምግመዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷"ከአምስት ወራት በፊት ከነበረኝ ጉብኝት በመቀጠል ዛሬ የአርባምንጭ ገበታ…

ክልሉን የሰላምና የብልጽግና ተምሳሌት እንዲሆን እንሰራለን- አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን የሰላም፣ የልማትና የብልጽግና ተምሳሌት እንዲሆን አበክረን እንሰራለን ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ ነገ የሚከበረውን የብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በማስመልከት በአርባ ምንጭ ከተማ ደማቅ…

ማንቼስተር ሲቲ እና ክሪስታል ፓላስ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ15ኛ ሳምንት የኢንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ወደ ሴልሁሩስት ፓርክ ያቀናው ማቼስተር ሲቲ ከክሪስታል ፓላስ ጋር 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይቷል፡፡ በጨዋታው ለክሪስታል ፓላስ ግቦቹን ሙኖዝ እና ላክሮይክስ ሲያስቆጥሩ ለማንቼስተር ሲቲ ደግሞ…

የቼክ ሪፐብሊክ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቼክ ሪፐብሊክ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የሠራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ማሪያን ጁሬካ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ዛሬ ማምሻውን አዲስ አበባ ገብተዋል። ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአውሮፓ እና አሜሪካ ጉዳዮች…

በብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ዋዜማ በጋሞ ባህልና ምርምር ማዕከል የእራት መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ19ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ዋዜማ በአርባምንጭ ከተማ ጋሞ ባህልና ምርምር ማዕከል የእራት ምሽት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ፣ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ…

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ በብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ላይ ለመታደም አርባምንጭ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ላይ ለመታደም አርባምንጭ ከተማ ገብተዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ÷ "በልምላሜ ከተሞሸረችው፣ ከውበት ሰገነቷ ስፍራ፣ ከተፈጥሮ…

የተቋረጠውን ኃይል ወደነበረበት ለመመለስ ርብርብ እየተደረገ ነው- አገልግሎቱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመላው ሀገሪቱ የተቋረጠውን ኃይል ወደነበረበት ለመመለስ በኃይል ማመንጫዎች እና በማከፋፈያ ጣቢያዎች ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ገለጸ፡፡ ዛሬ ማምሻውን በሲስተም አለመረጋጋት ምክንያት በተፈጠረ ችግር…

ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ከዴንማርክ የገንዘብ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)ከዴንማርክ የገንዘብ ሚኒስትር ኒኮላይ ሃልቢይ ዋመን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው በአየር ንብረት እና አለም አቀፍ የኢኮኖሚ ሪፎርምን አስመልክቶ ምክክር ማድረጋቸውን ሚኒስትሯ…