የሀገር ውስጥ ዜና 4ኛው ዓለም አቀፍ የመንገድ ደህንነት ኮንፈረንስ በማራካሽ መካሄድ ጀመረ yeshambel Mihert Feb 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አራተኛው ዓለም አቀፍ የመንገድ ደህንነት የሚኒስትሮች ኮንፈረንስ በሞሮኮ ማራካሽ ዛሬ መካሄድ ጀምሯል። የሞሮኮ መንግሥት ከዓለም ጤና ድርጅት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የከፍተኛ ደረጃ መድረኩ ዓለም አቀፍ መሪዎችን፣ ፖሊሲ አውጪዎችን እና…
የሀገር ውስጥ ዜና የሕዝብ ውክልና ሥራን በአግባቡ በመወጣት ለሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽ መስጠት ይገባል – ምክትል አፈ ጉባዔ ሎሚ በዶ Melaku Gedif Feb 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ውክልና ሥራን በአግባቡ በመወጣት ሕብረተሰቡ ለሚነሳቸው ጥያቄዎች ምላሽ መስጠት ይገባል ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ምክትል አፈ ጉባዔ ሎሚ በዶ አሳሰቡ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በቀጣይ ከመረጣቸው ሕዝብ ጋር የውክልና…
የሀገር ውስጥ ዜና ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ከእንግሊዝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Mikias Ayele Feb 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ከእንግሊዝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አንጄላ ሬይነር ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሯ በዚሁ ወቅት ኢትዮጵያ እና እንግሊዝ ረጅም ታሪክና ጥልቅ ግንኙነት እንዳላቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትግርኛ ቋንቋ ያስተላለፉት መልዕክት Mikias Ayele Feb 17, 2025 0 ንመላእ ህዝቢ ትግራይ፥ እንኳዕ ንበዓል ለካቲት 11 አብፀሓኩም! ንመላእ ህዝቢ ትግራይን ኣብ መላእ ዓለም እትርከቡ ትግራዎትን ፈተውቲ ህዝቢ ትግራይን እንኳዕ ንበዓል ለካቲት 11 አብፀሐኩም። ሃገርና ዘበናት ዘቊፀረት ገዚፍ ታሪኽን ፅኑዕ ፀረ-ባዕዳዊ ወራር መርገፅ ዝነበራን ዘለዋን ሃገር…
የሀገር ውስጥ ዜና የተባበሩት መንግሥታት የዘላቂ ልማት መፍትሔ ጥምረት የአፍሪካ ቢሮ በአዲስ አበባ ተከፈተ Mikias Ayele Feb 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት የዘላቂ ልማት መፍትሔ ጥምረት የአፍሪካ ቢሮ በኢትዮጵያ መከፈቱ በቀጣናዊና ዓለም አቀፋዊ ሁነቶች ላይ ያላትን የነቃ ተሳትፎ የሚያሳይ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ገለጹ፡፡ የተባበሩት መንግሥታት የዘላቂ ልማት…
የሀገር ውስጥ ዜና የተባበሩት መንግስታት ኢትዮጵያ በቀጣናው ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን የምታደርገውን ጥረት እንደሚደግፍ ገለጸ Mikias Ayele Feb 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግስታት የሰላም ግንባታ እና ፖለቲካ ጉዳዮች ረዳት ዋና ፀሐፊ ሮዝማሪ ዲካርሎ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ሒደት በጥሩ ሁኔታ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮ ቴሌኮም በጅማ የ5ጂ ሞባይል ኔትዎርክ አገልግሎትን አስጀመረ Mikias Ayele Feb 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ፈጣን የሆነውን የ5ጂ ሞባይል ኔትዎርክ አገልግሎት በጅማ ከተማ በዛሬው ዕለት አስጀምሯል፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ በዚህ ወቅት÷ ኢትዮ ቴሌኮም ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ለማድረግና የኢትዮጵያን የልማት…
ስፓርት ቀነኒሳ በቀለ በ2025 የለንደን ማራቶን እንደሚሳተፍ አስታወቀ Mikias Ayele Feb 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አንጋፋው አትሌት ቀነኒሳ በቀለ በተያዘው የፈረንጆቹ ዓመት 2025 በሚካሄደው የለንደን ማራቶን እንደሚሳተፍ አስታውቋል፡፡ በ40 ዓመት ዕድሜ ላይ የሚገኘው አትሌት ቀነኒሳ የለንደን ማራቶን የመጨረሻው ዓለም አቀፋዊ ውድድር ሊሆን እንደሚችል…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያና ዩናይትድ ኪንግደምን የንግድ ትብብር የሚያጠናክር ስምምነት ተፈረመ Mikias Ayele Feb 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ፣ የግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን እና አሴት ግሪን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የኢትዮጵያና ዩናይትድ ኪንግደምን የጋራ የንግድ ትብብር የሚያጠናክር የኢንቨስትመንት ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ቼክ ከኢትዮጵያ ጋር በትምህርት ዘርፍ ያላትን ትብብር እንደምታጠናክር ገለጸች Mikias Ayele Feb 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በኢትዮጵያ የቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደር ሚሮስላቭ ኮሼክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለዜጎች ጥራት ያለው ትምህርትን በፍትሃዊነት ተደራሽ ለማድረግ የተለያዩ የለውጥ ርምጃዎች…