የኮሪደር ልማቱ ደህንነቱ የተረጋገጠ የትራንስፖርት እንቅስቃሴ እንዲፈጠር አስችሏል- አለሙ ስሜ(ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እየሰራች ያለው የኮሪደር ልማት ደህንነቱ የተረጋገጠ የትራንስፖርት እንቅስቃሴ እንዲፈጠር አስችሏል ሲሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሩ አለሙ ስሜ(ዶ/ር) ገለፁ፡፡
አራተኛው ዓለም አቀፍ የመንገድ ደህንነት…