በኮሩ የምስረታ ቀን በመስዋዕትነት የፀናውን ሀገር ለመጠበቅ ዳግም ቃል መግባት እንደሚገባ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኮሩ የምስረታ ቀን መስዋዕትነት የከፈሉ ጀግኖችን መዘከርና በመስዋዕትነት የፀናውን ሀገር ለመጠበቅ ዳግም ቃል መግባት እንደሚገባ ተገለፀ።
የተወርዋሪ ኮከብ ኮር የሶስተኛ ዓመት የምስረታ በዓል አከባበር በተለያዩ ዝግጅቶች መከበሩ…