Fana: At a Speed of Life!

በጉባዔው ኢትዮጵያ የስንዴ ምርትና የአረንጓዴ አሻራ ተሞክሮዋን ለሌሎች ሀገራት አካፍላለች – አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ኢትዮጵያ በስንዴ ምርትና በአረንጓዴ አሻራ ያስመዘገበችውን ውጤት ለሌሎች ሀገራት በተሞክሮነት ማካፈሏን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል፡፡ የአገልግሎቱ ሚኒስትር ዴዔታ ተስፋሁን ጎበዛይ…

ዓለም ባንክ ዘመናዊ የትራፊክ ስርዓት ዝርጋታ ስራን ለመደገፍ ዝግጁ መሆኑን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዓለም ባንክ የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ቀጣናዊ ምክትል ፕሬዚዳንት ከሆኑት ቪክቶሪያ ኳኳ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው ፕሬዚዳንት ቪክቶሪያ ኳኳ (ዶ/ር)÷ በሰው ተኮር ስራ፣…

አየር መንገዱ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ቀዳሚ ምርጫ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ የተካፈሉ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ቀዳሚ ምርጫ በመሆኑ ክብር እንደሚሰማው ገልጿል፡፡ 38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ በአዲስ አበባ ተካሂዶ በስኬት ተጠናቅቋል፡፡…

ጉባዔው ትላልቅ ሁነቶችን በስኬት የማጠናቀቅ አቅማችን አሳይቷል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 38ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባዔ በተቋማት ቅንጅት እና በህዝብ ባለቤትነት እየተመራን ትላልቅ ሁነቶችን በስኬት የማጠናቀቅ አቅማችን አሳይቷል ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴዔታ ተስፋሁን ጎበዛይ ገለጹ። 38ኛው የአፍሪካ ህብረት…

ኢትዮጵያ እያስመዘገበችው ያለው እድገት የዓለም የንግድ ድርጅትን  እንድትቀላቀል በር ከፋች ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)ኢትዮጵያ እያስመዘገበችው ያለው የኢኮኖሚ እድገት የዓለም የንግድ ድርጅትን  እንድትቀላቀል በር ከፋች መሆኑ ተገለፀ፡፡ የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ዋና ተደራዳሪ የንግድና ቀጣናዊ…

መንገድ ሳይዘጋ የተካሄደው ጉባዔ …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የተካሄደው 38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ መንገድ ሳይዘጋ ሰሞኑን ተካሂዷል፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ማርቆስ ታደሠ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ከጉባዔው ቀደም ብሎ…

ሩሲያ ከፍተኛ ዲፕሎማቶቿን ወደ ሳዑዲ ላከች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩሲያ ከአሜሪካ ባለስልጣናት ጋር የሚወያይ ከፍተኛ የዲፕሎማቶች ልዑኳን ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ መላኳን አስታወቃለች፡፡ ልዑኩ በሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ እና የክሬሚሊን ከፍተኛ አማካሪ በሆኑት ዩሪ ኡሽኮቭ የተመራ መሆኑ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ወደ ብሔራዊ ባንክ በሚገባው የወርቅ ምርት ላይ መነቃቃት መታየቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ ወደ ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ወደ ብሔራዊ ባንክ በሚገባው የወርቅ ምርት ላይ ከፍተኛ መነቃቃት መታየቱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ የክልሉ ምክር ቤት ጉባኤ ላይ ሪፖርት ያቀረቡት ርዕሰ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከእንግሊዝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእንግሊዝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አንጄላ ሬይነር ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ ዛሬ ከእንግሊዝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አንጄላ ሬይነር ጋር…

ኢትዮጵያ እና ዩናይትድ ኪንግደም በትብብር በሚሠሩበት ጉዳይ ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከዩናይትድ ኪንግደም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አንጄላ ሬይነር ጋር የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን ጎብኝተዋል፡፡ በዚሁ ወቅት ሀገራቱ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስን ጨምሮ…