የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የበጀት ዓመቱ የ6 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ላይ እየተወያየ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የ6ኛ 5 ዓመት 1ኛ የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ቅድመ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል።
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ቃሲም ኢብራሂም የክልሉን አስፈጻሚ መስሪያ ቤቶች የ2017 በጀት ዓመት የስድስት…