ኢትዮጵያ በሰላማዊ መንገድ አስተማማኝ የባሕር በር ለማግኘት የምታደርገውን ጥረት ትቀጥላለች – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በህጋዊ እና በሰላማዊ መንገድ አማራጭ የባሕር በሮችን ለማግኘት የምታደርገውን ዲፕሎማሲያዊ ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብዩ ተድላ በወቅታዊ፣ ቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ…