Fana: At a Speed of Life!

በመንግስት ሰራተኞች አዲሱ የደመዎዝ ጭማሪ አፈጻጸም መመሪያ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የመንግስት ሰራተኞች አዲሱ የደመዎዝ ጭማሪ አፈጻጸም መመሪያ ላይ ከክልልና ከተማ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስ ቢሮ ሃላፊዎች ጋር ተወያይቷል፡፡ በውይይት መድረኩ የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽነር መኩሪያ ሃይሌ (ዶ/ር)፣ የክልልና ከተማ…

የካፍ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በስብስባው ላይ የካፍ ፕሬዚዳንት እና የኮሚቴው ሰብሳቢ ፓትሪስ ሞትሴፔን፣ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኢሳያስ ጅራ…

በቀጣዮቹ 10 ቀናት በአንዳንድ የሀገሪቱ አካባቢዎች ዝናብ እንደሚኖር ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዮቹ 10 ቀናት በጋ 2ኛ የዝናብ ወቅታቸው በሆኑ አካባቢዎች ላይ የዝናብ ሰጪ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች ቀጣይነት እንደሚኖራቸው የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታውቋል፡፡ ኢንስቲትዩቱ÷ዝናብ ሰጭ የአየር ሁኔታ ክስተት የደቡብና ደቡብ ምስራቅ…

እስራኤል በሊባኖስ የባንክ ቅርንጫፎች ላይ ያነጣጠረ የአየር ጥቃት ፈፀመች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል ለሂዝቦላህ አገልግሎት ይሰጣሉ ባለቻቸው የባንክ ቅርንጫፎች ላይ ያነጣጠረ የአየር ጥቃት መፈፀሟ ተገለፀ፡፡ በአዲስ የባንክ ኢላማ ጥቃት እስራኤል ከአንድ ሰዓት ባነሰ ጊዜ ከ24 በላይ የአየር ጥቃቶች መፈፀሟ ነው የተገለፀው፡፡ ሁለት…

ባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር እና ኢትዮ ቴሌኮም የስማርቲ ሲቲ ፕሮጀክት ትግበራ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር እና ኢትዮ ቴሌኮም የስማርቲ ሲቲ ፕሮጀክት ትግበራ ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የፈረሙት የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬ ሕይወት ታምሩ እና የባሕር ዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከካፍ ፕሬዚዳንት ፓትሪስ ሞትሴፔ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ( ካፍ) ፕሬዚዳንት ፓትሪስ ሞትሴፔ እና ከካፍ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ዛሬ ጠዋት ተወያይተዋል፡፡ ይህን አስመልክቶ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር…

የግብርና እና የገጠር ልማት ፖሊሲው ግብርና የኢኮኖሚ ዕድገት መሪ እንዲሆን አስችሏል-ግርማ አመንቴ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የግብርና እና ገጠር ልማት ፖሊሲ ግብርና የኢኮኖሚ ዕድገት የመሪነት ሚናውን እንዲወጣ አስችሏል ሲሉ የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ(ዶ/ር) ገለጹ። ሀገር አቀፍ የግብርና እና ገጠር ልማት ፖሊሲ ማስተዋወቂያ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ከኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ጋር የዘመናዊ ፖድካስት ስቱዲዮ ግንባታ ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በዛሬው ዕለት ከኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ጋር የዘመናዊ ፖድካስት ስቱዲዮ ግንባታ ስምምነት ተፈራርሟል። ስምምነቱን የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዋና ሥራ አሥፈፃሚ አቶ አድማሱ ዳምጠው እና የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከተመድ ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ወደ…

የፊፋ ዋና ፀሃፊ እና የካፍ ምክትል ፕሬዚዳንት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፊፋ ዋና ጸሃፊ ላርስ ኒልስ ማቲያስ ግራፍስትሮም እና የካፍ 3ኛው ም/ፕሬዚዳንት ሱሌማን ዋበሪ በ46ኛው የካፍ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ…