Fana: At a Speed of Life!

ተቋሙ በአለም ተፎካካሪቱን ለማጠናከር ብቁ ባለሙያዎችን በማፍራት አይነተኛ ሚና እየተጫወተ ነው-ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ በአለም አቀፍ ደረጃ ተፎካካሪቱን ለማጠናከር ብቁ ባለሙያዎችን በማፍራት አይነተኛ ሚና እየተጫወተ ይገኛል ሲሉ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ …

የምስራቅ አፍሪካ የባህልና ጥበባት ፌስቲቫል በአዲስ አበባ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ‘ጥበብና ባህል ለቀጣናዊ ትብብር’ በሚል መሪ ሀሳብ የምስራቅ አፍሪካ የባህልና ጥበባት ፌስቲቫል ከጥር 15 እስከ 20 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ፌስቲቫሉን አስመልክቶ ተቀማጭነታቸው…

የሰላም አማራጭን መቀበል አዋቂነት ነው- ጃል ሰኚ ነጋሳ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰላም አማራጭን መቀበል ብልህነትና አዋቂነት መሆኑን በመገንዘብ በጫካ የሚገኙ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አባላት የመንግሥትን ጥሪ እንዲቀበሉ የሠራዊቱ የቀድሞ ከፍተኛ አመራር ጃል ሰኚ ነጋሳ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጃል ሰኚ ነጋሳ ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት…

የብሪክስ ፊልም ፌስቲቫል በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ የመጀመሪያው የብሪክስ ፊልም ፌስቲቫል ማስጀመሪያ የሆነው የኢትዮ-ቻይና የፊልምና ቴሌቪዥን ፌስቲቫል በመጪው ወር በአዲስ አበባ ይካሄዳል። ጎፍ ኢንተርቴይመንት ከኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር…

የሶማሊያ መንግስት ወደ ጁባላንድ የሚደረጉ በረራዎችን ከለከለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሊያ መንግስት ወደ ጁባላንድ ክልል ኪስማዮ የሚደረጉ በረራዎችን መከልከሉን አስታወቀ። የሶማሊያ መንግስት የበረራ ክልከላውን ያሳለፈው ከጁባላንድ ክልል ያጋጠመውን ፖለቲካዊ ተቃውሞ ተከትሎ መሆኑ ተመላክቷል፡፡ ምንጮችን ጠቅሶ ኢስት አፍሪካ…

አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር የብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል አከባበር ዝግጅትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር 19ኛው የብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓልን ለማክበር በአርባምንጭ ከተማ እየተደረገ የሚገኘውን የመጨረሻ ምዕራፍ ዝግጅት ተመልክተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም በዓሉን አስመልክቶ ሲምፖዚየም…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዘርፉ እያበረከተ ላለው የላቀ አስተዋፅዖ ሽልማት ተበረከተለት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአየር ትራንስፖርት ዘርፍ እያበረከተ ላለው የላቀ አስተዋፅዖ ሽልማት ተበረከተለት። አየር መንገዱ በናይጄሪያ አቡጃ በተካሄደው የቱሪዝምና ትራንስፖርት ኤክስፖ ለናይጄሪያ የቱሪዝም ኢንደስትሪ ዕድገት በአየር ትራንስፖርቱ…

ጉባኤው በጫካ የቀሩ የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት አባላት ወደ ሰላማዊ አማራጭ እንዲመጡ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በጫካ የቀሩ የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት አባላት ወደ ሰላማዊ አማራጭ እንዲመጡ ጥሪ አቀረበ። በኦሮሚያ ክልል መንግስት እና የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት የሰላም ስምምነት በመፈጸማቸው የሰራዊቱ አባላት ወደ ካምፕ…

ሙስና እና ብልሹ አሰራርን ለማስቀረት ትውልዱ ላይ መስራት እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሙስና እና ብልሹ አሰራርን ለማስቀረት ትውልዱ ላይ ቀድሞ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ 21ኛው የፀረ ሙስና ቀን"ስነ ምግባራዊ ትውልድ ለሁለንተናዊ ብልፅግና" በሚል መሪ ሀሳብ በፓናል ውይይት በአዲስ አበባ ከተማ እየተከበረ ይገኛል ፡፡…

ክልሉ ከ8 ሚሊየን ኩንታል የሚልቅ ማዳበሪያ ለማሰራጨት ዝግጅት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017/18 የምርት ዘመን ከ8 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ለማሰራጨት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በ2016/17 የምርት ዘመን የማዳበሪያ አቅርቦትና ስርጭት እንዲሳካ ላደረጉ አካላት የዕውቅና…