የሀገር ውስጥ ዜና ከውጭ ሀገራት ከ6 ቢሊየን ዶላር በላይ ገንዘብ ተልኳል Shambel Mihret Jul 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው የ2016 በጀት ዓመት ከውጭ ሀገራት ከ6 ቢሊየን ዶላር በላይ ገንዘብ ወደ ሀገር ቤት መላኩን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ገለጸ። የተቋሙ ምክትል ዋና ዳይሬክተር በላይነህ አጥላው እንደገለጹት÷ ባለፉት አምስት…
የሀገር ውስጥ ዜና ዩኒቨርሲቲዎች የሁለተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞችን መቀበል ጀመሩ Shambel Mihret Jul 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩኒቨርሲቲዎች የ2016 ትምህርት ዘመን የተፈጥሮ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎችን መቀበል ጀምረዋል፡፡ በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በሁለት ዙር የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና እንዲወስዱ 26 ሺህ 973 ተፈታኝ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችና ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ለማስወገድ በትኩረት እንደሚሰራ ተገለፀ Feven Bishaw Jul 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችና ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ለማስወገድ በትኩረት እንደሚሰራ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ( ዶ/ር) ተናገሩ። ሚኒስትሯ ይህንን የተናገሩት ያለ እድሜ ጋብቻና የሴት ልጅ ግርዛትን ለማስወገድ የተቋቋመውን…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ሽመልስ አብዲሳ በሰሜን ሸዋ ዞን የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎበኙ Feven Bishaw Jul 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በሰሜን ሸዋ ዞን ደብረ ሊባኖስ ወረዳ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ከርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በተጨማሪ የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ(ዶ/ር) ፣የንግድ…
የሀገር ውስጥ ዜና ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በድሬዳዋ ከተማ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አከናወኑ Feven Bishaw Jul 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ በድሬዳዋ ምስራቅ ዕዝ ጀረጃ ሶስት ሪፈራል ሆስፒታል የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አከናውነዋል፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላና ከፍተኛ አመራሮቹ ከችግኝ ተከላ በተጨማሪ…
የሀገር ውስጥ ዜና የምስራቅ ዕዝ ደረጃ ሶስት ሪፈራል ሆስፒታል የጤና ባለሙያዎችን አስመረቀ Feven Bishaw Jul 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገር መከላከያ ሠራዊት የምስራቅ ዕዝ ደረጃ ሶስት ሪፈራል ሆስፒታል በክሊኒካል ነርሲንግ ሙያ በዲፕሎማ ያስተማራቸውን 800 ተማሪዎች አስመርቋል። በምርቃ መርሃ ግብሩ ላይ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የሩሲያ የመንገደኞች አውሮፕላን ተከሰከሰ Amare Asrat Jul 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ የመንገደኞች አውሮፕላን በዋና ከተማው ሞስኮ አቅራቢያ በሚገኝ ደን ውስጥ መከስከሱ ተነገረ። ሱኮይ ሱፐርጄት 100 የተሰኘው አውሮፕላኑ የተከሰከሰው ጥገና ተደርጎለት መንገደኞችን ሳይጭን የሙከራ በረራ ሲያደረግ እንደነበር…
የሀገር ውስጥ ዜና በበተያዘው መኸር ወደ 600 ሺህ ሄክታር መሬት በቦለቄ ዘር ሸፍነናል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ Amare Asrat Jul 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በበተያዘው መኸር ወደ 600 ሺህ ሄክታር መሬት በቦለቄ ዘር ሸፍነናል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የክልሉ መንግስት…
የሀገር ውስጥ ዜና የመጀመሪያ ዙር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተጠናቀቀ Amare Asrat Jul 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ሲሰጥ የቆየው የመጀመሪያ ዙር የ2016 ትምህርት ዘመን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተጠናቀቀ። ከሐምሌ 3 እስከ 5 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ለሶስት ተከታታይ ቀናት የተሰጠው…