በጫሞ ሐይቅ ከደረሰው የጀልባ መስጠም ጋር በተያያዘ እስከ አሁን 12 አስከሬን ተገኝቷል – ፖሊስ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአቡሎ አርፋጮ ወደ አርባምንጭ ከተማ 16 ሰዎችን እና ሙዝ ጭና ስትጓዝ የነበረች ጀልባ ባሳለፍነው ሐሙስ 10 ሠዓት ከ20 ገደማ ጫሞ ሐይቅ ላይ መስጠሟ ይታወቃል፡፡
አደጋውን ተከትሎም እየተከናወነ ባለው የነፍስ አድን ሥራ ትናንት 2 ዛሬ ደግሞ…