የነገ መሪዎችን መገንባት የሚጀምረው ዛሬ በሚሰራ ስራ ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የነገ መሪዎችን መገንባት የሚጀምረው ዛሬ በሚሰራ ስራ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ሃሳብ፥ ሀገር በቀልና ችግር ፈቺ የአመራርነት ብልሃትን የምንቀስምበት…