በአማራ ክልል የሻደይ፣ አሸንድዬና ሶለል በዓላትን በድምቀት ለማክበር ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሻደይ፣ አሸንድዬ፣ ሶለል፣ ቡሄ፣ ከሴ አጨዳና እንግጫ ነቀላ እንዲሁም ሩፋኤል በዓላትን በድምቀት ለማክበር ዝግጅት መጠናቀቁን የክልሉ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል።
የቢሮው ም/ሃላፊ አቶ ዓባይ መንግሥቴ እንዳሉት÷ባህላዊና ሃይማኖታዊ…