Fana: At a Speed of Life!

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከሞሪታኒያ አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ከሞሪታኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሞሀመድ ሳሌም (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው ሁለቱ ወገኖች የሀገራቱን የሁለትዮሽ ግንኙነት በኢኮኖሚ…

ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ለ17ኛ ጊዜ በተለያዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን 612 ተማሪዎችን አስመረቀ። በዚህም ተማሪዎቹ 223 በድህረ ምረቃ እና 389 በቅድመ ምረቃ መርሐግብር የተመረቁ ሲሆን፤ 221 ያህሉ ሴቶች መሆናቸው በዚሁ ወቅት ተገልጿል።…

የመደመር ፍልስፍና ፓን አፍሪካኒዝምን ለማጠናከርም ያግዛል- ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር ፍልስፍና ብዝኃነትን እና ህብረትን ለማጠናከር ቁልፍ ሚና እንዳለው ሁሉ ፓን አፍሪካኒዝምንም ለማጠናከር ያግዛል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። 38ኛው የአፍሪካ ህብረት መሪዎች ጉባዔ "የማካካሻ ፍትሕ ለአፍሪካውያንና…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከዩኤንዲፒ የአፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ) የአፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር አሁና ኢዚያኮንዋ ጋር ተወያይተዋል። አምባሳደር ምስጋኑ…

75 ሚሊየን ህዝብ የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ 75 ሚሊየን ህዝብ የንፁህ መጠጥ ውሀ ተጠቃሚ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የአማራ ክልል የውሀ አገልግሎቶች ፅህፈት ቤት 4ኛ መደበኛ ጉባኤውን በደብረብርሀን ከተማ እያከናወነ ይገኛል። በመድረኩ የተገኙት…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከግሎባል ፈንድ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከግሎባል ፈንድ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ፒተር ሳንድስ ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ የግሎባል ፈንድ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ፒተር ሳንድስ ወደ ኢትዮጵያ እንኳን በደህና መጡ…

ሚኒስቴሩ ያስገነባውን የግብርና ሜካናይዜሽን የልህቀት ማዕከል አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ግብርና ሚኒስቴር በኢትዮጵያ እና የደቡብ ኮሪያ መንግስት ትብብር የተገነባውን የግብርና ሜካናይዜሽን የልህቀት ማዕከል ዛሬ አስመረቀ። ማዕከሉ የግብርና ሜካናይዜሽን ቴክኖሎጂዎች የጥራት ፍተሻ፣ የጥገናና የተለያዩ ባለሙያዎችን ማሰልጠን የሚያስችል…

ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ከተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባኤ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባኤ ፕሬዚዳንት ፋይሌመን ያንግን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። ፕሬዚዳንት ታዬ በሰጡት ማብራሪያ÷ ከተባበሩት መንግሥታት አመራሮች ጋር ፍሬያማ ውይይት ማድርጋቸውን ጠቅሰዋል።…

የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ስሪል ራማ ፎሳ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ስሪል ራማ ፎሳ በ38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕልን ማረፊያ ሲደርሱ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) አቀባበል…

መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካተት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ለ5ኛ ዙር በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 998 ተማሪዎች አስመርቋል፡፡ በምረቃ ስነስርዓቱ የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ካሳ ሻወል (ዶ/ር) ለተመራቂዎች መልካም ምኞታቸውን በመግለጽ፤ በቀጣይ ለሀገራቸው…