Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ በኢትዮጵያ ከግብፅ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ በኢትዮጵያ ከግብፅ አምባሳደር መሀመድ ኦማር ጋድ ጋር ዛሬ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው ÷በሁለትዮሽ፣ቀጠናዊ እና በባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ ሁለትዮሽ ግንኙነትን ማጠናከር…

ሂዝቦላህ በእስራኤል ላይ በሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት መፈፀሙን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሊባኖሱ ታጣቂ ቡድን ሂዝቦላህ ወደ ሰሜናዊ እስራኤል ተከታታይ የሰው አልባ አውሮፕላን እና የሮኬት ጥቃቶችን መፈፀሙን ገለጸ፡፡ እስራኤል ባለፈው ሳምንት የቡድኑን ከፍተኛ አዛዥ መግደሏን ተከትሎ እየተጠበቀ ያለው የበቀል እርምጃ ገና ይቀጥላል ሲልም…

ባንክ በመዝረፍና ለሽብር ቡድን ድጋፍ በማድረግ ወንጀል የተከሰሱት የዋስትና መብታቸው ውድቅ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባንክ በመዝረፍ፣ ግለሰቦችን በመግደልና ለሸኔ የሽብር ቡድን ድጋፍ በማድረግ የሽብር ተግባር የተከሰሱት እነ መርጋ ሙሉነህ በንቲ  (ጃል ሎላ) የዋስትና ጥያቄያቸው ውድቅ ተደርጓል። የዋስትና ጥያቄያቸውን ውድቅ ያደረገው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት…

ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ የራዲዮ መገጣጠሚያ ፋብሪካን መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ እና ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ በመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን የኤሌክትሮኒክስ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ የራዲዮ መገጣጠሚያ ፋብሪካን መርቀው…

የድሬዳዋ አስተዳደር ከ9 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ጉባኤ ከ9 ቢሊየን ብር በላይ በጀት በማፅደቅ ተጠናቋል። የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ የዳኞች ሹመትና ረቂቅ አዋጆችን እንዲሁም ከ9 ቢሊየን 566 ሚሊየን ብር በላይ…

መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎችን ደብቀው በተገኙ ህገ ወጥ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በመሠረታዊ የፍጆታ እቃዎች ላይ እጥረት እንዲፈጠር ምርት ደብቀው በተገኙ ህገወጦች ላይ እርምጃ መወሰዱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ምርቶችን በመደበቅ እና ሰው ሰራሽ የሸቀጥ እጥረት እንዲፈጠር በማድረግ በምርቶች ላይ ተገቢ ያልሆነ ዋጋ…

“ከአራቱ የዜማ ቅኝቶች መፍለቂያ፣ ከዉበትና ከብዝሃነት አምባ ወሎ ገብተናል፡፡ በቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጽሕፈት ቤት ወጪ በደሴ ከተማ የተገነባውን የዳቦ እና ዱቄት ፋብሪካ መርቀን ከፍተናል፡፡ ዛሬ የተመረቀው የዳቦ እና ዱቄት ፋብሪካ በጽሕፈት ቤቱ ዘላቂ ልማትን ለማምጣት እየተሰሩ ከሚገኙ…

አቶ ጥላሁን ከበደ በክልሉ እየተከሰተ ያለውን የተፈጥሮ አደጋ ለመከላከል እየተሠራ መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ በተለያዩ አካባቢዎች እየተከሰተ ያለውን የተፈጥሮ አደጋ ለመከላከል ሕዝቡን በማሳተፍ እየተሠራ ነው ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በወላይታ ዞን ካዎ…

ሩሲያና ኢራን በሁለትዮሽና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትናንትናው ዕለት ኢራን ቴህራን የገቡት የሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት ፀሃፊ ሰርጌይ ሾይጉ በተለያዩ የሁለትዮሽ እና ዓለምአቀፋዊ ጉዳዮች ላይ ከቴህራን ባለስልጣናት ጋር በሁለትዮሽና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ላይ መክረዋል። ሾይጉ የእስላማዊ አብዮታዊ…

ኢትዮጵያና ደቡብ ኮሪያ ወታደራዊ ግንኙነታቸው ተጠናክሮ ይቀጥላል – አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለረጅም ዘመን የዘለቀው የኢትዮጵያ እና የደቡብ ኮሪያ ወታደራዊ ግንኙነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር) ገለፁ፡፡ አይሻ መሐመድ (ኢ/ር) በደቡብ ኮሪያ የቀድሞ ዘማቾች ጉዳይ ሚኒስትር ካንግ ጁንግ-አይ ከተመራ…