ኢትዮጵያና ደቡብ ኮሪያ ወታደራዊ ግንኙነታቸው ተጠናክሮ ይቀጥላል – አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለረጅም ዘመን የዘለቀው የኢትዮጵያ እና የደቡብ ኮሪያ ወታደራዊ ግንኙነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር) ገለፁ፡፡
አይሻ መሐመድ (ኢ/ር) በደቡብ ኮሪያ የቀድሞ ዘማቾች ጉዳይ ሚኒስትር ካንግ ጁንግ-አይ ከተመራ…