Fana: At a Speed of Life!

በወላይታ ዞን የመሬት መንሸራተት አደጋ የተከሰተበት አካባቢ ነዋሪዎች ከስጋት ነፃ በሆነ አካባቢ ሰፈሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በወላይታ ዞን ካዎ ኮይሻ ወረዳ የመሬት መንሸራተት አደጋ የተከሰተበት ቀበሌ ነዋሪዎችን ከስጋት ነፃ ወደ ሆነ አካባቢ የማስፈር ስራ መከናወኑን የዞኑ የአደጋ ሥጋት ስራ አመራር ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ዳዊት ደሳለኝ…

ፕሬዚዳንት ባይደን ኢራን በእስራዔል ላይ መዛቷን ተከትሎ ከብሔራዊ ደህንነት ቡድን ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን በእስራዔል ላይ ጥቃት ለማድረስ መዛቷን ተከትሎ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ከሀገራቸው የደህንነት ቡድን ጋር መምከራቸው ተሰምቷል፡፡ በኢራን የሐማስ መሪ ኢስማኢል ሃኒዬ እና የሊባኖስ ታጣቂ ቡድን ሂዝቦላህ ቁልፍ አዛዥ መገደላቸውን ተከትሎ…

በ1 ሺህ 500 ሜትር ሴቶች ውድድር ማጣሪያ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ወደ ግማሽ ፍጻሜ አለፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓሪስ እየተካሄደ በሚገኘው 33ኛው የኦሊምፒክ ጨዋታዎች በ1 ሺህ 500 ሜትር ሴቶች ውድድር ማጣሪያ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ወደ ግማሽ ፍጻሜ አለፉ። ዛሬ ረፋድ 5 ሠዓት ከ5 ላይ በተካሄደው 1 ሺህ 500 ሜትር ሴቶች የማጣሪያ ውድድር አትሌት…

የነሐሴ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ በነበረበት እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የነሐሴ ወር 2016 ዓ.ም የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ በሐምሌ ወር በነበረበት ዋጋ እንደሚቀጥል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የነዳጅ ማደያዎችም በሐምሌ ወር በነበረበት ዋጋ እንዲሸጡ ትዕዛዛ መተላለፉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር…

18 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሀብቶች ፍቃድ ወስደው እንቅስቃሴ ጀምረዋል- ከንቲባ ከድር ጁሃር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በድሬዳዋ 18 ቢሊየን ብር የሚጠጋ ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሀብቶች ፍቃድ ወስደው በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ እንቅስቃሴዎች መጀመራቸውን የአስተዳደሩ ከንቲባ ከድር ጁሃር ተናገሩ። የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 3ኛ ዙር…

አሥተዳደሩ የድሬዳዋ ደወሌ መስመር ሽንሌ መገንጠያ አካባቢ ለትራፊክ ዝግ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአካባቢው እየጣለ ከሚገኘው ጠንካራ ዝናብ ጋር በተያያዘ የድሬዳዋ-ደወሌ የክፍያ መንገድ ከድሬዳዋ ሥድስት ኪሎ ሜትር ርቀት (ቪታ ውኃ ፋብሪካ አካባቢ) የሚገኘው ድልድይ በጎርፍ መሸርሸር ምክንያት ጉዳት ደርሶበት እየተጠገነ መሆኑ ተገልጿል፡፡…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ የቦረና ከብት እንስሳት ዝርያ ማቆያ፣ ማዳቀያና ማደለቢያ ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የቦረና ከብት እንስሳት ዝርያ ማቆያ፣ ማዳቀያና ማደለቢያ ማዕከልን ጎበኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ በብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ ፍቃዱ ተሰማ፣ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር…

የዳያስፖራ አደረጃጀቶች የሁሉም ድምጽ በእኩልነት የሚሰማባቸው ሊሆኑ ይገባል – አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዳያስፖራ አደረጃጀቶች ኢትዮጵያን የሚመስሉና የሁሉም ድምጽ በእኩልነት የሚሰማባቸው ሊሆኑ እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ገለጹ። ሚኒስትር ዴኤታው በሰሜን አሜሪካ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ካቀፈው…

የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ትግበራው የተሟላ ሀገራዊ ዕድገት እንደሚያመጣ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ትግበራው የተረጋጋ፣ የተሟላና ቀጣይነት ያለው ሀገራዊ ዕድገት የሚያመጣ መሆኑን ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ገለጹ። የማማሻሻያ ሂደቱ ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም እና ዓለም ባንክን ጨምሮ በዓለም አቀፍ አጋሮች ድጋፍ…

አቶ ጥላሁን ከበደ የመሬት መንሸራተት አደጋ ተጎጂዎችን ለማቋቋም የተጀመሩ ስራዎችን ገመገሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በጎፋ ዞን በገዜ ጎፋ ወረዳ ተፈጥሮ በነበረው የመሬት መንሸራተት በደረሰው አደጋ የተጎዱ ወገኖችን በዘላቂነት ለማቋቋም የተጀመሩ ስራዎችን በመገምገም ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀምጠዋል…