Fana: At a Speed of Life!

ሐዋሳ ከተማ እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 15ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ሐዋሳ ከተማ እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ጨዋታቸውን አጠናቀዋል፡፡ ቀን 9:00 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው…

የኔዘርላንድስ ባለሀብቶች በማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ የተፈጠሩ ዕድሎችን እንዲጠቀሙ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኔዘርላንድስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ስቲጅን ጃንሰን ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ በሁለትዮሽ ትብብር፣ በአፍሪካ ቀንድ ሰላም እና ፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ…

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል 100ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል ከዛሬ ጀምሮ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ 70ኛ ዓመት እና አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 100ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል ከዛሬ ጀምሮ በተለያዩ ዝግጅቶች ይከበራል። የበዓሉን አከባበር አስመልክቶ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት አስራት አጸደወይን (ዶ.ር) በሰጡት መግለጫ÷…

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዓላማ እንዲሳካ የሁሉም ዜጋ ተሳትፎ አስፈላጊ ነው – ተስፋዬ ቤልጅጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የተቋቋመለት ዓላማ እንዲሳካ የሁሉም ዜጋ ተሳትፎ አስፈላጊ መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ ቤልጂጌ (ዶ/ር) ገለጹ። ተስፋዬ…

ፕሬዚዳንት ታዬ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን የጋምቢያ አምባሳደር አሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን በኢትዮጵያ የጋምቢያ አምባሳደር ጃይናባ ጃግኔን አሰናበቱ፡፡ በኢትዮጵያ እና ጋምቢያ መካከል ያለው ግንኙነት በማጠናከር ረገድ አምባሳደሩ ላበረከቱት ሚና ፕሬዚዳንቱ አመሥግነዋል፡፡…

የጃፓን ዲቨሎፕመንት ኢንስቲትዩት ኢትዮጵያ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችን ለማልማት አመቺ መሆኗን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጃፓን ዲቨሎፕመንት ኢንስቲትዩት በተለያዩ ሀገራት ያለውን የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አስተዳደር እና ልማት ልምድ እንዲተገብር በትኩረት እንደሚሰራ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ዋና ስራ…

በትራፊክ አደጋ ልጆቿን ወደ ትምህርት ቤት ስትሸኝ የነበረች እናትን ጨምሮ የ3 ሰዎች ሕይዎት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአዲስ አበባ ወደ ደብረ ብርሃን ሲጓዝ የነበረ የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪ ጠባሴ አካባቢ ሲደርስ መንገድ ስቶ በመውጣቱ የሦስት እግረኞችን ሕይዎት ቀጠፈ፡፡ ዛሬ ጠዋት 1 ሠዓት ከ30 ላይ በደረሰው የትራፊክ አደጋ÷ ልጆቿን ወደ ትምህርት ቤት ስትሸኝ…

ኢትዮጵያ በቴሌኮም መሰረተ ልማት እመርታዊ ለውጥ እያስመዘገበች መሆኗ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በቴሌኮም መሰረተ ልማት ተደራሽነት እመርታዊ ለውጥ እያስመዘገበች መሆኗን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ። በአዲስ አበባ ለሦስት ቀናት የሚቆይ የኢንተርኔት ልማት ጉባዔ መክፈቻ መርሐ-ግብር…

ከ469 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ዘመናዊ የፈሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ ግንባታ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ ከ469 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ዘመናዊ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ ግንባታ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ሃብት ልማት ቢሮ ገለጸ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ሀጂራ ኢብራሂም÷ የአሶሳ ከተማ የፍሳሽ…

የኢትዮጵያና አንጎላን ግንኙነት ለማሳደግ ያለመ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የአንጎላ አምባሳደር ከሆኑት ሚጌል ሴሳር ዶሚንጎስ ቤምቤን ጋር የሀገራቱን ግንኙነት በይበልጥ ለማሳደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል፡፡ በውይይታቸው ወቅትም በኢትዮጵያና በአንጎላ…