Fana: At a Speed of Life!

አንድ ሩጫ ሁለት ክብረ በዓላት – ዘላቂ ክብር የ5ኪሎ ሜትር ሩጫ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አንድ ሩጫ ሁለት ክብረ በዓላት - ዘላቂ ክብር በሚል የ5 ኪሎ ሜትር ሩጫ በጎንደር ከተማ ተካሂዷል። ሩጫው የተካሄደው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ 70ኛ ዓመትና የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 100ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት…

በለውጡ ዓመታት በመሰረተ ልማት አቅርቦት ስኬታማ ሥራዎች ተከናውነዋል – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በለውጡ ዓመታት በመሰረተ ልማት አቅርቦት ዘርፍ ስኬታማ ሥራዎች መከናወናቸውን የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ገለጹ። ከፓርቲው የመጀመሪያ ጉባኤ በኋላ በመሰረተ ልማት ዘርፍ በተቀመጡ…

የኢትዮጵያ መንግስት በቱርክ ቦሉ ግዛት በእሳት አደጋ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት በቱርክ ቦሉ ግዛት በተከሰተ የእሳት አደጋ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልጿል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው የሀዘን መግለጫ በአደጋው ህይወታቸውን ስላጡት ዜጎች የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልጾ፤…

አየር ኃይሉን ከአፍሪካ ቀዳሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው – ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አየር ኃይሉን ከአፍሪካ አየር ኃይሎች ቀዳሚ ለማድረግ በከፍተኛ ንቅናቄ እየተሰራ መሆኑን የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ፡፡ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ በመከላከያ አዛዥነት እና ስታፍ ኮሌጅ…

በአፋር ክልል በ783 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል ሎጊያና ሚሌ ከተሞች በ783 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡና ከ160 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ሁለት የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት በቅተዋል። ፕሮጀክቶቹ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

በአማራ ክልል ከ12 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የመስኖ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ከ12 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመስኖ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ መሆኑን የክልሉ መስኖና ቆላማ አካባቢዎች ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ዳኝነት ፈንታ (ዶ/ር ኢ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደተናገሩት ÷በክልሉ 12…

የብሄራዊ ታክስ ሪፎርም ግብረ ሀይል የግማሽ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ገመገመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሄራዊ ታክስ ሪፎርም ግብረ ሀይል የበጀት ዓመቱን የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ አካሂዷል፡፡ በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያው 6ወራት የገቢ አሰባሰብ በእቅዱ መሰረት በተሳካ ሁኔታ የተፈፀመ መሆኑን እና በቀሪ…

በሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ የውጭ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ የጎላ ድርሻ እንዳለው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ለውጭ ኢንቨስትመንት ባንኮች እና ኢንቨስተሮች ክፍት መደረጉ የውጭ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ድርሻው የጎላ መሆኑን የተቋሙ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጥላሁን እስማኤል (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ሙዓለ ንዋይ…

የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ዢንፒንግ ከሩሲያ አቻቸው ጋር በዓለም አቀፍና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ዢንፒንግ እና የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በዓለም አቀፍና ቀጣናዊ ጉዳዮች የጋራ ጥቅም አስመልክተው በበይነ-መረብ ተወያይተዋል፡፡ በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በላከው መግለጫ÷ ፑቲንና ዢንፒንግ…

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ከዋንኮ ኢታሊ ኩባንያ ጋር በጋራ ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ከጣሊያኑ ዋንኮ ኢታሊ ኩባንያ ጋር በጋራ መስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱ ኮርፖሬሽኑን ሕንጻዎችን በፍጥነትና በጥራት ለመገንባት የሚያስችል የግንባታ ቴክኖሎጂ ባለቤት ያደርገዋል ተብሎ ታምኖበታል፡፡…