የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የስካይ ዊን ኤሮኖቲክስ ኢንዱስትሪን መረቁ Mikias Ayele Mar 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የስካይ ዊን ኤሮኖቲክስ ኢንዱስትሪን መረቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፤ ከጥቂት ዓመታት በፊት በሀገር ውስጥ ድሮን ስለማምረት ማሰብ የማይታሰብ ነበር ብለዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ቻይና የኢትዮጵያ የምንጊዜም የልማት አጋር ናት- አምባሳደር ተፈራ ደርበው Mikias Ayele Mar 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና የኢትዮጵያ የምንጊዜም የልማት አጋር ናት ሲሉ በቤጂንግ የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው ገለፁ፡፡ የኢትዮጵያ እና ቻይና ግንኙነት በጋራ ተጠቃሚነት እና እድገት መርህ ላይ የተመሰረተ መሆኑንም ነው አምባሳደሩ ያረጋገጡት፡፡ ሀገራቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሶማሌ ክልል የፖለቲካ ምኅዳሩን ለማስፋት በተሰጠው ትኩረት ከፍተኛ መሻሻል መምጣቱ ተገለጸ Mikias Ayele Mar 8, 2025 0 አዲስ አበባ፤ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል የፖለቲካ ምኅዳሩን ለማስፋት በተሰጠው ትኩረት ከፍተኛ መሻሻል መምጣቱን የሶማሌ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ መሀመድ ሻሌ (ኢ/ር) ገለጹ። በክልሉ አስተማማኝ ሰላም ከማስፈን ባሻገር የፖለቲካ ምኅዳሩን ለማስፋት…
የሀገር ውስጥ ዜና የወንጀል ቅጣት አወሳሰን ረቂቅ መመሪያ ለተመሳሳይ ወንጀሎች ተቀራራቢ ውሳኔ ማሳለፍ ያስችላል ተባለ Mikias Ayele Mar 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በወንጀል ቅጣት አወሳሰን ላይ የተዘጋጀው ረቂቅ መመሪያ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለተመሳሳይ ወንጀሎች ተቀራራቢ ውሳኔ ማሳለፍ የሚያስችል መሆኑን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ። በተሻሻለው የወንጀል ቅጣት አወሳሰን ረቂቅ መመሪያ ላይ የቅጣት…
የሀገር ውስጥ ዜና ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን በኢትዮጵያ ለ49ኛ ጊዜ ተከበረ ዮሐንስ ደርበው Mar 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፉ ሴቶች ቀን በኢትዮጵያ ደረጃ ለ49ኛ ጊዜ ተከብሮ ውሏል፡፡ ቀኑ በተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች እና ከተሞች በተለያዩ ዝግጅቶች፤ ፈጣንና ቀጣይነት ያለው ሁሉን አቀፍ ለውጥ በሴቶች ተሳትፎ ይረጋገጣል በሚል መሪ ሐሳብ ተከብሯል፡፡
የሀገር ውስጥ ዜና ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በነጋሶ ጊዳዳ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተገኝተው ተማሪዎችን አበረታቱ ዮሐንስ ደርበው Mar 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በደምቢዶሎ ከተማ ነጋሶ ጊዳዳ ልዩ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተገኝተው ተማሪዎችን አበረታቱ፡፡ በዚሁ ጊዜ፤ ተማሪዎች ኩረጃና ስርቆት የሚጠየፉ፣ በራሳቸው የሚሠሩና ጊዜያቸውን በአግባቡ የሚጠቀሙ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ከተማ ካቢኔ በ7 አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ ዮሐንስ ደርበው Mar 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ካቢኔ ባካሄደው 4ኛ ዓመት 8ኛ መደበኛ ስብሰባ በሰባት አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ በዚሁ መሠረት አንደኛ፤ ሀገራዊ እና ማኅበራዊ ፋይዳ ላላቸው የማኑፋክቸሪንግ እና ሌሎች ፕሮጀክቶች የሚውል የቦታ…
የሀገር ውስጥ ዜና የተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የተጀመሩ ሥራዎች የታሪክ እጥፋት የሚያመጡ ናቸው – አቶ አደም ፋራህ Mikias Ayele Mar 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከተረጂነት በመላቀቅ የተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የተጀመሩ ሥራዎች የታሪክ እጥፋት የሚያመጡ መሆናቸውን የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ። ብልጽግና ፓርቲ ለሦስት ቀናት ሲያካሂድ የቆየውን የሥድስት ወራት የስራ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሩዝ ምርትን በሕገ ወጥ መንገድ ሽጠው ለግል ጥቅም አውለዋል ተብለው የተጠረጠሩ ግለሰቦች ተከሰሱ Mikias Ayele Mar 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለማሕበረሰቡ በቅናሽ እንዲሸጥ የቀረበ የሩዝ ምርትን በሕገ ወጥ መንገድ ሽጠው ለግል ጥቅም በማዋል ሙስና ወንጀል የተጠረጠሩት ተከሰሱ። የፍትሕ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ ትናንት ከሠዓት በኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን…
ስፓርት ማንቼስተር ሲቲ በፕሪሚየር ሊጉ 9ኛ ሽንፈቱን አስተናገደ Mikias Ayele Mar 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ28ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ኖቲንግሃም ፎረስት ማንቼስተር ሲቲን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ 9 ሠዓት ከ30 ላይ በተደረገው ጨዋታ፤ የኖቲንግሃም ፎረስትን ብቸኛ ጎል ካሉም ሁድሰን ኦዶይ አስቆጥሯል፡፡ ውጤቱን ተከትሎም የአሰልጣኝ ኑኖ…