Fana: At a Speed of Life!

አየር መንገዱ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት 14 ሚሊየን መንገደኞችን ያለ ምንም የደኅንነት ስጋቶች ማጓጓዙ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ያስተናገዳቸው 14 ሚልዮን መንገደኞችና በርካታ ጭነቶች ያለ ምንም የደኅንነት ስጋቶችና ክፍተቶች እንዲጓጓዙ በማድረግ ረገድ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ሚና ከፍተኛ…

ም/ጠ/ሚ ተመስገን የቢትወደድ ኃ/ጊዮርጊስ ወ/ሚካኤል የቀድሞ መኖሪያ ቤት እድሳትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለጣይቱ የባህልና ትምህርት ማዕከል የተዘጋጀውን የቢትወደድ ኃ/ጊዮርጊስ ወ/ሚካኤል የቀድሞ መኖሪያ ቤት እድሳት ጎብኝተዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ መኖሪያ ቤታቸው…

ኢትዮጵያ በካርቱም የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች አምባሳደር መኖሪያ ቤት ላይ የደረሰውን ጥቃት አወገዘች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ በሱዳን ካርቱም በሚገኘው የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች አምባሳደር መኖሪያ ቤት ላይ የተፈፀመውን ጥቃት እንደምታወግዝ አስታውቃለች፡፡ የኢትዮጵያ በሱዳን ያሉ ሁሉም ወገኖች አለም አቀፍ ዲፕሎማሲያዊ ደንቦችን እንዲያከብሩ እና የዲፕሎማቲክ…

በፕሪሚየር ሊጉ ፋሲል ከነማ እና ስሑል ሽረ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሶስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ፋሲል ከነማ እና ስሑል ሽረ አቻ ተለያይተዋል፡፡ ፋሲል ከነማ እና ስሑል ሽረ 10 ሠዓት ላይ በድሬዳዋ ስታዲየም ጨዋታቸውን አድርገው 0 ለ 0 በሆነ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ የዕለቱ…

ኢሬቻ የሀገርን ገጽታ በሚገነባ መልኩ እንዲከበር ሚናችንን እንወጣለን- ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻ በዓል ትውፊቱን ጠብቆ የሀገርን ገጽታ በሚገነባ መልኩ እንዲከበር ሚናችንን ለመወጣት ተዘጋጅተናል ሲሉ የአዲስ አበባ እና የሸገር ከተሞች ወጣቶች ተናገሩ። ወጣቶች ለኢዜአ በሰጡት አስተያየት የኢሬቻ በዓል ሁሉም ብሔር ብሔረሰቦች ተሰባስበው…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከጀርመን የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ የጀርመን የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ሄኮ ኒትዝሺከን ጋር በጋራ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በአፍሪካ ቀንድ ወቅታዊ ሁኔታ እና በጋራ ፍላጎቶች ላይ መክረዋል፡፡…

የዓለም አቀፉ የአየር ትራንስፖርት ማህበር ደህንነትና ስራዎች ላይ ያተኮረ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2024 ዓለም አቀፉ የአየር ትራንስፖርት ማህበር ደህንነት እና ስራዎች ላይ ትኩረት ያደረገ ጉባኤ በሞሮኮ ማራኬሽ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ጉባኤው፥ ኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂን ለአስተማማኝ እና ቀልጣፋ ስራዎች በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ…

በአማራ ክልል ሕግ የማስከበር ርምጃ እየተወሰደ ነው- የክልሉ መንግሥት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የተፈጠረውን የሰላም እጦት ለማስተካከል ሕግ የማስከበር ርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የክልሉ መንግሥት አስታወቀ፡፡ የክልሉ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ/ር) እና የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ…

ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወጪ የመሸፈን ድርሻውን ወደ 60 በመቶ ለማድረስ እየሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በ2017 በጀት ዓመት 20 ቢሊየን ብር ገቢ በመሰብሰብ የክልሉን ወጪ የመሸፈን ድርሻ 60 በመቶ ለማድረስ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው የክረምት የገቢ አሰባሰብ የንቅናቄ ስራዎችንና በዘርፉ…

የምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ መርሐ-ግብር የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እያገዘ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተተገበረ ያለው የምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ መርሐ-ግብር በቤተሰብ ደረጃ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት እያገዘ ነው ተባለ፡፡ መርሐ-ግብሩ በኢትዮጵያ መንግሥትና በዓለም ባንክ የገንዘብ ድጋፍ በአብዛኛው የሀገሪቷ ክፍሎች…