ፖሊስ አስተማማኝ ሰላም ማስፈኑ የድሬዳዋን የኢንዱስትሪና ንግድ ማዕከልነት ለማረጋገጥ ጉልህ ድርሻ እንደሚያበረክት ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ፖሊስ አስተማማኝ ሰላም ማስፈኑ የድሬዳዋን የኢንዱስትሪና ንግድ ማዕከልነት ለማረጋገጥ ጉልህ ድርሻ ያበረክታል ሲሉ የአስተዳደሩ ከንቲባ ከድር ጁሃር ተናገሩ።
የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በስራ አፈፃፀማቸው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ…