Fana: At a Speed of Life!

በበዓሉ የሥርቆት ወንጀል ፈጽመዋል የተባሉ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጥምቀት በዓል የሥርቆት ወንጀል ፈጽመዋል የተባሉ ከ20 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ የጥምቀት በዓል የሚመለከታቸው አካላት ከፀጥታ መዋቅሩ ጋር ተባብረው በመሥራታቸው በድምቀትተከብሮ መጠናቀቁን ጥምር…

ፕሬዚዳንት ታዬ ጥምቀትን በጎንደር የታደሙ ቱሪስቶችን አነጋገሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በጎንደር የጥምቀት በዓልን የታደሙ የውጭ ሀገራት ቱሪስቶችን አነጋግረዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ባለ ብዙ ቀለም የሆነውነን የጥምቀት በዓል ለማክበር ጎንደር የመጡ ቱሪስቶችን…

በኢትዮጵያ በየዓመቱ 80 ሺህ ሰዎች በካንሰር ይያዛሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)የአፋር ክልል ጤና ቢሮ በዱብቲ አጠቃላይ ሆስፒታል የካንሰር ህክምና ማዕከል አገልግሎት አስጀመረ። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የጤና ሚኒስቴር ተወካዮች፣ የክልሉ ጤና ቢሮ አመራር አካላት፣ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችና ጥሪ…

ኮንኮርድ ሲታወስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ እና ፈረንሳይ መንግስታት ትብብር ለየት ባለ ንድፍ የተሰራው ኮንኮርድ የተባለ ሱፐርሶኒክ የመንገደኞች አውሮፕላን ተጓዦችን ጭኖ የመጀመሪያ በረራውን ያደረገው የዛሬ 49 ዓመት በ1976 በዛሬዋ ዕለት ነበር። በታሪክ እጅግ ፈጣኑ የተባለው…

የፋይዳ መታወቂያ የዲጂታል ፐብሊክ መሰረተ ልማትን በፍጥነት ለመተግበር ይረዳል- በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋይዳ መታወቂያ መኖር በኢትዮጵያ የዲጂታል ፐብሊክ መሰረተ ልማትን በፍጥነት ለመተግበር መልካም እድል ይሰጣል ሲሉ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ በቶኒ ብሌየር ኢንስቲትዩት አማካኝነት የተዘጋጀ እና በዲጂታል…

ጥምቀትና ባሮ ወንዝ ምንና ምን ናቸው?

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥምቀት በዓል በድምቀት ከሚከበርባቸው ከተሞች መካከል አንዷ ጋምቤላ ከተማ ናት፡፡ በባሮ ወንዝ ላይ የሚከበረው የጥምቀት በዓል በጋምቤላና አካባቢው በሚገኙ የክርስትና ሐይማኖት ተከታዮች ዘንድ በናፍቆት የሚጠበቅ ልዩ ድባብ ያለው ትልቅ ሐይማኖታዊ…

አቶ አደም ፋራህ “ጋዲሳ ኦዳ” የአንድ ማዕከል አገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በአዳማ ከተማ የሚገኘውን "ጋዲሳ ኦዳ" የአንድ ማዕከል አገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓትን ጎበኙ፡፡ ማዕከሉ…

325 ሺህ ሊትር ነዳጅ በቁጥጥር ስር ውሏል – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በህገ-ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ 325 ሺህ ሊትር ነዳጅ በቁጥጥር ስር መዋሉን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ “በጥራት ወደ ተሳለጠ የንግድ ስርዓት” በሚል መሪ ሀሳብ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና…

የሺህ ጋብቻ የፊታችን እሁድ ይከናወናል

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2017 የሺህ ጋብቻ "ቤተሰብን መመስረት ሀገርን መገንባት ነው"በሚል መሪ ሃሳብ የፊታችን እሁድ እንደሚከናወን ተገለጸ። የዘንድሮው የሺህ ጋብቻ ከኢትዮጵያ አልፎ ከ43 የአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ ጥንዶች ለመሳተፍ መመዝገባቸው…

ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ከባቢን ለመፍጠር ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ከባቢን ለመፍጠር ቁርጠኛ መሆኗን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታውቋል። 69ኛው የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) ሀገራት የአየር ንብረት ትንበያ ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ…