ግምቱ ከ4 ሚሊየን ብር በላይ የሆነ ንብረት በመስረቅ የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ዋሉ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ግምቱ ከ4 ሚሊየን ብር በላይ የሆነ ንብረት በመስረቅ የተጠረጠሩ እና ተቀባዮች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ።
መስከረም 3 ቀን 2017 ዓ.ም ከሌሊቱ 10፡30 ላይ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 በግንባታ ላይ በሚገኘው…