የሀገር ውስጥ ዜና አቶ አደም ፋራህ በአክ ፓርቲ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አንካራ ገቡ yeshambel Mihert Feb 22, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በአክ ፓርቲ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ቱርክ አንካራ ገብተዋል። በስፍራው ሲደርሱም የአክ ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች እና በቱርክ የኢትዮጵያ አምባሳደር አደም መሀመድን ጨምሮ ሌሎች የኤምባሲው የስራ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር በኦንላይን የጉዞ ትኬት መቁረጥ የሚያስችል አገልግሎት መስጠት ጀመረ yeshambel Mihert Feb 22, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ለመንገደኞች የጉዞ ትኬት በኦንላይን መቁረጥ የሚያስችል አገልግሎት መጀመሩን አስታውቋል፡፡ የኢትዮ- ጅቡቲ ባቡር አክሲዮን ማህበር ዋና ስራ አስፈጻሚ ታከለ ኡማ (ኢ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ ከፈረንጆቹ የካቲት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና እንግሊዝ ያላቸውን የቆየ ጠንካራ ግንኙነት ለማጠናከር ተስማሙ amele Demisew Feb 22, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዴዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ከተካሄደው የቡድን-20 ሃገራት የሚኒስትሮች ስብሰባ ጎን ለጎን ከእንግሊዙ አቻቸው ዴቪድ ላሚ ጋር መክረዋል። በውይይታቸውም ሁለቱ ወገኖች ለሀገራቱ የጋራ ጥቅም በሚሰሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሕብረ-ብሔራዊ አንድነትን የመገንባቱ ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) Meseret Awoke Feb 22, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ብልፅግናን የማረጋገጥና ሕብረ-ብሔራዊ አንድነትን የመገንባቱ ተግባር ይበልጥ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ሃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገለጹ። "ከቃል እስከ ባህል" በሚል መሪ ሃሳብ…
ስፓርት አርሰናል ከዌስትሃም የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል Melaku Gedif Feb 22, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ26ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ሰባት ጨዋታዎች ይደረጋሉ። በውጤት እጦት ውስጥ የሚገኘው ማንቼስተር ዩናይትድ ቀን 9:30 ከሜዳው ውጭ ኤቨርተንን ይገጥማል። አርሰናል ከመሪው ሊቨርፑል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ለማጥበብ…
የሀገር ውስጥ ዜና የተቀመጡ አቅጣጫዎችን በመተግበር ሀገራዊ ግቦችን ማሳካት ይገባል – አቶ አረጋ ከበደ Meseret Awoke Feb 22, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተቀመጡ አቅጣጫዎችን ለመተግበር እና ሀገራዊ ግቦችን ለማሳካት በርብርብ መስራት እንደሚያስፈልግ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን ያሉት በሸገር ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የሕዝብ ኮንፈረንስ ላይ ነው።…
የሀገር ውስጥ ዜና ከማሕበረሰቡ የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመፍታት በትኩረትና በትብብር ይሰራል – አቶ ደስታ ሌዳሞ Meseret Awoke Feb 22, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከማሕበረሰቡ የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመፍታት በትኩረትና በትብብር ይሰራል ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድርና የብልጽግና ፓርቲ የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለጹ፡፡ ከአዳማ ከተማ፣ ከምስራቅ ሸዋ እና አርሲ ዞኖች የተውጣጡ…
የሀገር ውስጥ ዜና የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ከ2 ሺህ 500 በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ Melaku Gedif Feb 22, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ እና ተከታታይ መርሐ-ግብር ሲያስተምራቸው የነበሩ ከ2 ሺህ 500 በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ። የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ጉቼ ጉሌ(ዶ/ር) ፥ ትምህርት የሁሉ ነገር ቁልፍ በመሆኑ ዩኒቨርሲቲው ባለፉት…
የሀገር ውስጥ ዜና በጅግጅጋ ከተማ የህዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው Meseret Awoke Feb 22, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅግጅጋ ከተማ የህዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው። በኮንፈረንሱ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን፣ በብልጽግና ፓርቲ የክልሉ ቅርንጫፍ ጽ/ ቤት ሃላፊ መሃመድ ሻሌ (ኢ/ር)፣ በብልጽግና ፓርቲ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል…
የሀገር ውስጥ ዜና በደሴ ከተማ የሕዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው Meseret Awoke Feb 22, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደሴ ከተማ ''ከቃል እስከ ባህል'' በሚል መሪ ሃሳብ የሕዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር)፣ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማእረግ የኦሮሚያ ክልል የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ ሳዳት ነሻ…