Fana: At a Speed of Life!

የሂዝቦላ ከፍተኛ አዛዥ የሆነው ኢብራሂም አቂል ተገደለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሊባኖስ ቤሩት ውስጥ እስራኤል በሰነዘረችው የአየር ጥቃት የሂዝቦላ ከፍተኛ አዛዥ የሆነው ኢብራሂም አቂል መገደሉ ተነገረ። እስራኤል የሂዝቦላ ቡድን ከፍተኛ አዛዥ የሆነውን ኢብራሂም አቂልን ዒላማ አድርጋ የአየር ጥቃቱን መፈጸሟን የሊባኖስ…

በኦሮሚያ ክልል የቱሪዝም ሳምንት በተለያዩ ሁነቶች ይከበራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኦሮሚያ ክልል የቱሪዝም ሳምንት ከመስከረም 21 እስከ 23 ቀን 2017 ዓ.ም በተለያዩ ሁነቶች እንደሚከበር ተገለጸ። የቱሪዝም ሳምንቱን አስመልክቶ መግለጫ የሰጡት የክልሉ ቱሪዝም ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ዱጋ፤ ቱሪዝምና ሰላም ላይ የውይይት ፎረም…

በፕሪሚየር ሊጉ ሃድያ ሆሳዕና መቐለ 70 እንደርታን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2017 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት በድሬዳዋ ስታዲየም ተጀምሯል፡፡ ቀን 10 ሰዓት ላይ በተካሄደው የመክፈቻ ጨዋታ ሃድያ ሆሳዕና መቐለ 70 እንደርታን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የሃድያ ሆሳዕናን ብቸኛ…

የአጼ ፋሲል አብያተ መንግስት ቅርስ ጥገና ጥንታዊነቱን በጠበቀ አግባብ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአጼ ፋሲል አብያተ መንግስት ቅርስ የጥገና ስራ ታሪካዊነቱንና ጥንታዊነቱን በጠበቀ አግባብ እየተከናወነ መሆኑን የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው የማኔጅመንት አባላት የቅርሱ የጥገና ስራ ያለበትን ሁኔታ ዛሬ ተዘዋውረው…

ተመድ ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምና ልማት ግንባታ የሚደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት የመንግስታቱ ድርጅት (ተመድ) ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምና ልማት ግንባታ የሚደርገውን ድጋፍ ለማስቀጠል ቁርጠኛ መሆኑን ገለጸ። 25ኛው ዓለም አቀፍ የሰላም ቀን "የሰላም ባህልን ማሳደግ'' በሚል መሪ ሃሳብ የሰላም ሚኒስቴር፣ የተመድ፣…

ከትግራይ ወደ አዲስ አበባ የዝሆን ጥርስ አምጥተው ሊሸጡ ነበር የተባሉ ተጠርጣሪዎች ፍ/ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የዝሆን ጥርስ ከትግራይ ክልል ሽረ ከተማ ወደ አዲስ አበባ አምጥተው ሊሸጡ ሲሉ በቁጥጥር ሥር ውለዋል የተባሉት ሐይማኖት አባዲ ግርማይ እና መገርሳ ቡልቻ ፍርድ ቤት ቀረቡ፡፡ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ተረኛ ጊዜ ቀጠሮ…

ግምቱ ከ4 ሚሊየን ብር በላይ የሆነ ንብረት በመስረቅ የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ግምቱ ከ4 ሚሊየን ብር በላይ የሆነ ንብረት በመስረቅ የተጠረጠሩ እና ተቀባዮች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ። መስከረም 3 ቀን 2017 ዓ.ም ከሌሊቱ 10፡30 ላይ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 በግንባታ ላይ በሚገኘው…

ኢራን የሀገሪቱን ብሄራዊ መዝሙር አላከበረም ያለችውን የታሊባን ዲፕሎማት ለማብራሪያ ጠራች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሀገሪቱን ብሄራዊ መዝሙር አላከበረም ያለውን የታሊባን ዲፕሎማት ለማብራሪያ መጥራቱ ተሰምቷል፡፡ የታሊባን የሃጅና ሃይማኖታዊ ጉዳዮች ም/ሚኒስትር አዚዙርማን መንሱር ለማብራሪያ የተጠሩት በቴህራን በተዘጋጀ ጉባዔ ላይ…

ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ኢትዮጵያን በተለያዩ ዘርፎች እንደሚያግዝ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ኢትዮጵያ በሕክምና፣ ትምህርት፣ ግብርና እና ሌሎች ዘርፎች የምታከናውናቸውን ተግባራት እንደሚያግዝ አስታወቀ፡፡ ኢትዮጵያ በኦስትሪያ-ቪየና በተካሄደው 68ኛው የተባበሩት መንግሥታት ዓለም አቀፍ አቶሚክ ኢንርጂ…

የ2017 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2017 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት በድሬዳዋ ስታዲየም ይጀመራል። በዚህ መሰረትም መቐለ 70 እንደርታ እና ሃዲያ ሆሳዕና ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ በድሬዳዋ ስታዲየም የሊጉን የመክፈቻ ጨዋታ ያካሂዳሉ፡፡ የሊጉ…