Fana: At a Speed of Life!

በማድሪድ የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ውድድር ጥሩነሽ ዲባባ 3ኛ ስትወጣ ዳዊት ወልዴ በቀደሚነት አጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በስፔን ማድሪድ በተካሄደው የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ውድድር በሴቶች አንጋፋዋ አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ 3ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቃለች። በወንዶች ደግሞ ዳዊት ወልዴ በቀዳሚነት አጠናቋል፡፡ ጥሩነሽ 10 ኪሎ ሜትሩን በ30 ደቂቃ ከ03 ሴኮንድ…

ኬልያን ምባፔ ሪያል ማድሪድን በይፋ ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳዊው የፊት መስመር ተጫዋች ኬልያን ምባፔ በነፃ ዝውውር ሪያል ማድሪድን ተቀላቅሏል፡፡ ከፈረንሳዩ ክለብ ፓሪስ ሴን ዠርሜ (ፒ ኤ ሲ ጂ) ጋር ያለው ውል በፈረንጆቹ ሰኔ 30 2024 ላይ የሚያበቃው ምባፔ በአምስት ዓመት ኮንትራት ነው…

በኢትዮጵያና በኮሪያ ሪፐብሊክ መካከል የ1 ቢሊየን ዶላር የፋይናንስ ማዕቀፍ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና ኮሪያ ሪፐብሊክ መካከል በቀጣይ አራት ዓመታት ለሚተገበሩ ፕሮጀክቶች የ1 ቢሊየን ዶላር የፋይናንስ ማዕቀፍ ስምምነት ተፈረመ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኮሪያ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት በፕሬዝዳንት ዩን ሱክ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በሲንጋፖር እየተካሄደ በሚገኘዉ የዓለም ከተሞች ጉባኤ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አበቤ በሲንጋፖር እየተካሄደ በሚገኘዉ የዓለም ከተሞች ጉባኤ እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡ ጉባኤው ከተሞችን ለነዋሪዎች ምቹና አረንጓዴ በማድረግ፣ የአየር ብክለትን መከላከል እና የፈጣን ለውጥ ማዕከል…

የመጪው ጊዜ ግንኙነታችን የበለጠ ጠንካራና ዘርፈ ብዙ ሆኖ እንደሚቀጥል እምነቴ የፀና ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና የደቡብ ኮሪያ የመጪው ጊዜ ግንኙነት የበለጠ ጠንካራ እና ዘርፈ ብዙ ሆኖ እንደሚቀጥል እምነቴ የፀና ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤…

የውጭ ሀገር ህጋዊ የሥራ ስምሪትን ወደ አውሮፓና እስያ ለማስፋት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ሀገር ህጋዊ የሥራ ስምሪትን ከመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት በተጨማሪ ወደ አውሮፓና እስያ ሀገራት ለማስፋት እየተሰራ መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ። ከሀገራት ጋር ህጋዊ የሥራ ስምሪት ስምምነት በማድረግ የሰለጠነ የሰው…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ የኮርያ ጦርነት ዘማቾች መታሰቢያ ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በኮሪያ ጦርነት መታሰቢያ ሃውልት የአበባ ጉንጉን አስቀምጠው የኢትዮጵያ የኮርያ ጦርነት ዘማቾች መታሰቢያ ማዕከልን ጎብኝተዋል። በደቡብ ኮርያ ቹንቺዮን ከተማ ሲደርሱም…

የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ተወካዮችና ሌሎች 4 የባለድርሻ አካላት ወኪሎች በየግላቸው በመወያየት ላይ ናቸው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎችን ወክለው የተመረጡ 121 የሕብረተሰብ ክፍል ተወካዮች እና ሌሎች አራት የባለድርሻ አካላት ወኪሎች በየግላቸው በቡድን በዓድዋ ድል መታሰቢያ አዳራሽ በመወያየት ላይ ናቸው፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የዛሬ…

በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከክልሉ መንግስት የስራ ሃላፊዎች ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከክልሉ መንግስት የስራ ሃላፊዎች ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ እየተወያዩ ነው። ውይይቱ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እና በብልጽግና ፓርቲ የክልሉ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ…

ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ በኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ ሰልጣኝ እጩ መኮንኖችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ በኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ የሚገኙ ሰልጣኝ እጩ መኮንኖችን ጎበኙ። ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ በጉብኝታችው ÷"ሀገራችንን የመሩ ታላላቅ መሪዎች በሰለጠኑበት ወታደራዊ አካዳሚ በመሠልጠናችሁ…