የሀገር ውስጥ ዜና የጊኒ-ቢሳው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ amele Demisew Feb 11, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጊኒ-ቢሳው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካርሎስ ፒንቶ ፔሬራ በ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 46ኛው መደበኛ የሥራ አስፈጻሚዎች ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ…
የሀገር ውስጥ ዜና የቶጎ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ amele Demisew Feb 11, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቶጎ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዱሴይ ሮበርት በ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 46ኛው መደበኛ የሥራ አስፈጻሚዎች ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…
የሀገር ውስጥ ዜና የሪፐብሊክ ኮንጎ(ብራዛቪል) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ amele Demisew Feb 11, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሪፐብሊክ ኮንጎ (ብራዛቪል)የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዣን ክላውድ ጋኮሶ በ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 46ኛው መደበኛ የሥራ አስፈጻሚዎች ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የማላዊ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ amele Demisew Feb 11, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማላዊ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ናንሲ ቴምቦ በ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 46ኛው መደበኛ የሥራ አስፈጻሚዎች ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ሚኒስትሯ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…
የሀገር ውስጥ ዜና የማዳጋስካር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ amele Demisew Feb 11, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዳጋስካር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ራሳታ ራፋራቫቫቪታፊካ በ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 46ኛው መደበኛ የሥራ አስፈጻሚዎች ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ሚኒስትሯ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኬንያ የውጭ ጉዳይ እና የዳያስፖራ ጉዳዮች ካቢኔ ጸኃፊ አዲስ አበባ ገቡ amele Demisew Feb 11, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኬንያ የውጭ ጉዳይ እና የዳያስፖራ ጉዳዮች ካቢኔ ጸኃፊ ሙሳሊያ ሙዳቫዲ (ዶ/ር) በ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 46ኛው መደበኛ የሥራ አስፈጻሚዎች ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ሱዳን ውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ amele Demisew Feb 11, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ሱዳን ውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ረመዳን መሀመድ አብደላ በ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 46ኛው መደበኛ የሥራ አስፈጻሚዎች ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሲሼልስ የውጭ ጉዳይ እና ቱሪዝም ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ amele Demisew Feb 11, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲሼልስ የውጭ ጉዳይ እና ቱሪዝም ሚኒስትር ሲልቬስትሬ ራደጎንዴ በ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 46ኛው መደበኛ የሥራ አስፈጻሚዎች ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ሚኒስትሮቹ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ amele Demisew Feb 11, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ እና 46ኛው መደበኛ የሥራ አስፈፃሚዎች ስብሰባ ላይ የሚሳተፉ የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች አዲስ አበባ በመግባት ላይ ይገኛሉ። ማምሻውንም የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሲልቪ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጌዲዮን ጢሞቴዎስ(ዶ/ር) ከናይጄሪያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ከሶማሊያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ጋር ተወያዩ Feven Bishaw Feb 11, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ(ዶ/ር) ከናይጀሪያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሱፍ ማይታማ ተገር ጋር በሁለትዮሽ እና አሕጉራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። ሚኒስትሮቹ በውይይታቸው የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት የበለጠ ማጠናከር…