በኦሮሚያ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በክልሉ ለሚከናወኑ የልማት ሥራዎች ድጋፋቸውን እንደሚቀጥሉ ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለሚከናወኑ የልማት ሥራዎች ድጋፋቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ በክልሉ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት ገለጹ፡፡
አባላቱ በክልሉ በተለያዩ አካባቢዎች በግብርና፣ በትምህርት፣ በስራ ዕድል ፈጠራ፣ በጤና፣…