Fana: At a Speed of Life!

የኮሪደር ልማት ሰራተኞች በመምሰል የኤሌክትሪክ ኬብሎችን የሰረቁ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሪደር ልማት ሰራተኞች በመምሰል ለልማት የተዘረጉ የኤሌክትሪክ ኬብሎችን የሰረቁ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ፖሊስ እንደገለፀው÷ ተጠርጣሪዎቹ ግንቦት 21 ቀን 2016 ዓ.ም ከሌሊቱ 9፡00 ሰዓት ላይ በአራዳ ክፍለ…

ኮሌጁ የተገነባ ሠራዊት ለመፍጠር የሚያከናውነው ተግባር የሚደነቅ ነው-ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሜጀር ጄኔራል ሙልጌታ ቡሊ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ባለው ውስን አቅም ችሎታውና እውቀቱ የተገነባ ሠራዊት ለመፍጠር የሚያከናውነው ተግባር የሚደነቅ ነው ሲሉ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ። የጦር ሃይሎች ጠቅላይ…

በነ ዮሐንስ ቧያለውና ወንደሰን አሰፋ (ዶ/ር) መዝገብ የቀረበውን አቤቱታ ማረሚያ ቤቱ እንዲያስተካክል ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በነ ዮሐንስ ቧያለው እና ወንደሰን አሰፋ (ዶ/ር) መዝገብ ከሰብዓዊ መብት አያያዝ ጋር የቀረበ አቤቱታን ተከትሎ ማረሚያ ቤቱ ማስተካከያ እንዲያደርግ ታዘዘ። ትዕዛዙን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ ህገ-መንግስታዊና…

እናቱን በአሰቃቂ ሁኔታ የገደለው ግለሰብ በሞት እንዲቀጣ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እናቱን በአሰቃቂ ሁኔታ የገደለው ግለሰብ በሞት ፍርድ እንዲቀጣ የአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዉሳኔ አሳለፈ። በአዳማ ከተማ ቦሌ ክፍል ከተማ በተለምዶ ደካ አዲ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ሚያዝያ 21 ቀን 2016 ዓ.ም እናቱን በአሰቃቂ ሁኔታ…

ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከጋቪ ዋና ስራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በስዊዘርላንድ ጀኔቫ እየተካሄደ ባለዉ 77ኛዉ የአለም ጤና ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ ያሉት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከግሎባል የክትባት ህብረት ኢኒሽዬቲቭ (ጋቪ) ጋቪ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ሳኒያ ኒሽተር ጋር መክረዋል፡፡ በውይይታቸውም…

ኢትዮጵያና ደቡብ ኮሪያ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን በጋራ ለመከላከል ተስማሙ አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና የደቡብ ኮሪያ የመረጃና ደኅንነት ተቋማት ሽብርተኝነትና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን በጋራ ለመከላከል ተስማምተዋል፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት…

ፀጋዎችን በአግባቡ ለመጠቀም ጠንካራ የስራ ባህል ማዳበር እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጸጋዎቻችንን በአግባቡ ለመጠቀም የሚያስችል ጠንካራ የስራ ባህል ማዳበር ይገባል ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ ”ከተረጂነት ወደ ምርታማነት፣ ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነትና ክብር” በሚል መሪ ሐሳብ የምክክር…

ብሔራዊ የህፃናት መረጃ አያያዝ ስርዓት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ የህፃናት መረጃ አያያዝ ስርዓት በዛሬው ዕለት ይፋ ተደርጓል፡፡ የመረጃ አያያዝ ስርዓቱ በተቋማት መካከል አገልግሎት ለሚፈልጉ ህፃናት ቀልጣፋ የቅብብሎሽ ስርዓት እንዲኖር፣ አገልግሎት የሚሹ ህፃናትን ምስጢር ለመጠበቅ፣ ግላዊነትና ከተጨማሪ…

በትግራይ ክልል ጽዱና ምቹ ከተማ ለመፍጠር እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ጽዱና ለመኖሪያ ምቹ ከተማን የመፍጠር ስራ ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ በአረንጓዴ ልማት የተዋቡ ጽዱና ለኑሮ የተመቹ ከተሞችን ለመፍጠር ከ300 ሚሊየን ብር በላይ መመደቡም ተገልጿል።…

በሐረሪ ክልል በ321 ሚሊየን ብር በጀት የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በ321 ሚሊየን ብር በጀት የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ ሊገነባ መሆኑን የክልሉ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን አስታወቀ። የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ የግንባታ የውል ስምምነቱን የክልሉ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ሃላፊ አቶ ዲኒ ረመዳን እና የፀሜክስ…