የአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ግንባታ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ እየተጠናቀቀ ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ግንባታ ዓለም አቀፍ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ እየተጠናቀቀ መሆኑን ገለጹ፡፡
ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ ፥ የኢትዮጵያን…