Fana: At a Speed of Life!

ጃፓን ለኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ትግበራ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደምታደርግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃፓን ለኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ የትግበራ ሂደት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደምታደርግ ገለጸች፡፡ የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ በላይሁን ይርጋ በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ሺባታ ሂሮኖሪ ጋር ባደረጉት ውይይት ኢትዮጵያ እና ጃፓን በሽግግር ፍትሕ…

የአፍሪካ የመከላከያ ሚኒስትሮች የደህንነት ተቋማትን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የመከላከያ ሚኒስትሮች እና ወታደራዊ አታሼዎች የኢትዮጵያ የደህንነት ተቋማትን እየጎበኙ ነው። ኢትዮጵያ እያስተናገደች ባለው የአፍሪካ የመከላከያ ሚኒስትሮች ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ የሚገኙ እንግዶች በተለያዩ ተቋማት ጉብኝት…

የካፒታል ገበያው ጅማሬ የህዝቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድግ ድንቅ ክዋኔ ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የካፒታል ገበያው ጅማሬ ኢትዮጵያን ወደ ተሳለጠና ዘመናዊ የአክስዮን ገበያ ስርዓት የሚያስገባትና የህዝቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድግ ድንቅ ክዋኔ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ፡፡ ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዕድገት…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ማምሻውን አዲስ አበባ ገብቷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጊኒ ጋር የነበረበትን የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ በሽንፈት ያጠናቀቀው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ማምሻውን አዲስ አበባ ገብቷል፡፡ ብሔራዊ ቡድኑ ከጊኒ አቻው ጋር ያደረጋቸውን ጨዋታቸው በደርሶ መልስ 7 ለ 1 መሸነፉ ይታወቃል፡፡…

በቴክኖሎጂ ፈጠራ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ውድድር ኢትዮጵያውያን 3ኛ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የቴክኖሎጂ ፈጠራ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ውድድር ኢትዮጵያውያን ተወዳዳሪዎች 3ኛ ደረጃ በመያዝ 4 ሺህ ዶላር ተሸለሙ፡፡ ከ48 የአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ እና ታዳጊዎች የተሳተፉበት የቴክኖሎጂ ፈጠራ ውድድር የማጠቃለያ ሥነ-ሥርዓት በአዲስ…

የኢትዮ ቴሌኮም አክሲዮን ለሽያጭ ዝግጁ መሆን የታሪካዊ ክንውን ምዕራፍ ማሳያ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮ ቴሌኮምን 10 በመቶ የአክሲዮን ለሽያጭ ይፋ አድርገዋል፡፡ ይህን ተከትሎም በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በዛሬው ዕለት 10 በመቶ የኢትዮ ቴሌኮም አክሲዮን ለሽያጭ ዝግጁ መሆኑ የታሪካዊ…

የኢትዮ ቴሌኮም 10 በመቶ የአክሲዮን ሽያጭ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮ ቴሌኮምን 10 በመቶ የአክሲዮን ሽያጭ ይፋ አደረጉ፡፡ ኢትዮ-ቴሌኮም ካለው አጠቃላይ የአክሲዮን ድርሻ ውስጥ 10 በመቶውን ነው በዛሬው ዕለት ለሽያጭ ይፋ ያደረገው፡፡ የእያንዳንዱ አክሲዮን ዋጋም…

የውጭ ምንዛሪ ግብይትን ለማሳለጥ ድጋፋችን ይቀጥላል- አቶ ማሞ ምህረቱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ ግብይት እንዲሳለጥ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የባንኩ ገዥ ማሞ ምህረቱ አረጋገጡ፡፡ አቶ ማሞ በቦሌ የተከፈቱ እና ሥራ የጀመሩ ሁለት የውጭ ምንዛሪ ግብይት ቢሮዎችን በመጎብኘት አበረታትተዋል፡፡…

የቢሾፍቱ የኮሪደር ልማትን ለማፋጠን የሚያስፈልጉ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በቢሾፍቱ የኮሪደር ልማት ሥራን ይበልጥ ለማፋጠን የሚያስፈልጉ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ ዛሬ ማለዳ የቢሾፍቱ የኮሪደር ልማት ሥራ ያለበትን…