በመዲናዋ የደህንነት ስጋት የሆኑ ችግሮችን ለማስወገድ የሚከናወነው ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ፖሊስ
አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለወንጀል መንስኤ የሆኑ አዋኪ ድርጊቶች እና ለህብረተሰቡ የደህንነት ስጋት የሆኑ ችግሮችን ለማስወገድ የሚያከናውነውን ተግባር አጠናክሮ እንደሚቀጥል የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡
በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች ሕጋዊ የንግድ ሽፋንን ለሕገ ወጥ…