Fana: At a Speed of Life!

የሰንደቅ ዓላማ ቀን በሶማሌ ክልል ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 17ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በሶማሌ ክልል በተለያዩ ሁነቶች ተከብሯል፡፡ ቀኑ “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተከበረው፡፡ በአከባበር ሥነ-ሥርዓቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር…

ኮሚሽኑ በሶማሌ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብና የምክክር መድረክ ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሶማሌ ክልል ከባለድርሻ አካላት ጋር የአጀንዳ ማሰባሰብና የምክክር መድረክ ማካሄድ ጀመረ። በአጀንዳ ማሰባሰብ ሒደቱ በክልሉ ከ104 ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ ከ3 ሺህ በላይ…

አባቶቻችን በመስዋዕትነት ያቆዩትን ሀገር ለሰንደቅ ዓላማ ተገቢውን ክብር በመስጠት ማስጠበቅ ይገባል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አባቶቻችን በመስዋዕትነት ያቆዩትን ሀገር ለሰንደቅ ዓላማ ተገቢውን ክብር በመስጠት ማስጠበቅ ይገባል ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርእሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ተናገሩ፡፡ ቀኑ “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ደህንነትን አደጋ ላይ ለመጣል በመንቀሳቀስ የተከሰሱ ግለሰቦች የክስ መቃወሚያ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድን ደህንነት አደጋ ላይ ለመጣል በመንቀሳቀስ የተከሰሱ ስድስት ግለሰቦች ክሱ እንዲሻሻል የመጀመሪያ ደረጃ የክስ መቃወሚያ አቀረቡ። የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የህገ መንግስትና ህገ መንግስታዊ ጉዳዮች ወንጀል…

ቶዮ ሶላር በ7 ቢሊዮን ብር ወጪ በኢትዮጵያ ፋብሪካ ለመክፈት የሚያስችለውን ስምምነት አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ቶዮ ኩባንያ በ7 ቢሊዮን ብር ወጪ የፀሐይ ሀይል ለማምረት የሚያስችለውን ስምምነት ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ጋር ተፈራርሟል፡፡ ኩባንያው በሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሶላር ኢነርጂ ማምረቻ ፋብሪካውን መገንባት የሚያስችለውን ፈቃድ…

የሰንደቅ ዓላማ ቀንን ከማክበር ባለፈ ብሔራዊ አንድነትን ለማጽናት መሥራት እንደሚገባ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችን እና ለኢትዮጵያ ከፍታ'' በሚል መሪ ሃሳብ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በአማራ ክልል ተከብሯል። የሰንደቅ ዓላማ ቀን በአማራ ክልል ምክር ቤት የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት በተለያዩ…

የሰንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ ሀገራት በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 17ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ ሀገራት በሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች እና ቆንስላ ጽ/ቤቶች እየተከበረ ነው፡፡ ቀኑ በሩሲያ፣ ጣልያን፣ በጅቡቲ፣ በኬንያ፣ በሕንድ ፣ፈረንሳይ ፣ጀርመን እና በሌሎች ሀገራት የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች በተለያዩ ሁነቶች…

አቶ እንዳሻው ጣሰው ኢትዮጵያን መጠበቅ የዘመኑ ትውልድ ኃላፊነት መሆኑን አስገነዘቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋራ አስተሳስራ ያኖረችንን ሀገር መጠበቅ የዚህ ዘመን ትውልድ ትልቅ ኃላፊነት ነው ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው አስገነዘቡ፡፡ በክልሉ 17ኛው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ…

የሉዓላዊነት ዓርማ የሆነውን ሰንደቅ ዓላማ በክብር መጠበቅ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰንደቅ ዓላማችን የሉዓላዊነታችን ዓርማና መገለጫ በመሆኑ አክብረን እንጠብቀዋለን ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አስካል አልቦሮ ገለጹ፡፡ 17ኛው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣…

ሂዝቦላህ በእስራኤል ወታደራዊ ካምፕ ላይ በፈፀመው ጥቃት ወታደሮች ተገደሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሂዝቦላህ በእስራኤል ወታደራዊ ካምፕ ላይ በፈፀመው የድሮን ጥቃት አራት የእስራኤል ወታደሮች መገደላቸው ተገለፀ፡፡ ትናንት ምሽት በእስራኤል ደቡባዊ ሀይፋ በሚገኘው ቤኒያሚና ወታደራዊ ካምፕ በጎላኒ ብርጌድ ወታደሮች ላይ በተፈፀመ ጥቃት አራት ሲሞቱ…