Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ አንድ ወጥ የአየር ትራንስፖርት ተግባራዊነት እንዲፋጠን እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ አንድ ወጥ የአየር ትራንስፖርት ተግባራዊነት እንዲፋጠን ከባለድርሻ አካላት ጋር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የአፍሪካ አየር መንገዶች ማኅበር አስታወቀ፡፡ ኢትዮጵያን ጨምሮ 17 የአፍሪካ ሀገሮች የአህጉሪቱን አንድ ወጥ የአየር ትራንስፖርት…

ኢትዮጵያ ለዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ትልቅ ትኩረት ሰጥታ እየሰራች ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ትልቅ ትኩረት ሰጥታ እየሰራች መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። የስትራይድ ኢትዮጵያ ኤክስፖ የኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ስራ የእስካሁኑ ሒደት ፈተናዎች እና የቀጣይ እቅዶች ላይ…

አዲስ አበባና የቻይናዋ ቾንግኪንግ ከተማ የእህትማማች ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ እና የቻይናዋ ቾንግኪንግ ከተማ የእህትማማች ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ ሃላፊ ጀማሉ ጀንበር (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በቻይና ቾንግኪንግ ከተማ የሥራ…

የትጥቅ ግጭቶችን ማስወገድ ንፁኃንን ለመጠበቅ የተሻለ መፍትሄ መሆኑን ቻይና አስገነዘበች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትጥቅ ግጭቶችን ማስወገድ ለሰላማዊ ሰዎች ጥበቃ የተሻለው መፍትሄ ነው ሲሉ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የቻይና ቋሚ መልዕክተኛ ፉ ኮንግ ተናገሩ። የተመድ ፀጥታ ምክር ቤት በትጥቅ ግጭቶች ውስጥ የዜጎችን ጥበቃ…

በትግራይ ክልል 227 አዳዲስ ኢንዱስትሪዎች ወደ ሥራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት 227 አዳዲስ ኢንዱስትሪዎች ወደ ሥራ መግባታቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ÷ በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርቶች በመተካት እና ወጪ ንግድን በመደገፍ የውጪ…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ዘላቂ ሰላም ለማስፈን እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ የክልሉ የጸጥታ ምክር ቤት 2ኛ ዙር መደበኛ ጉባዔ በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ አቶ ጥላሁን በመድረኩ ላይ…

ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬት የመገናኛ ብዙኃን ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ምክክሩ እንዲሳካ የመገናኛ ብዙኃን ሚና ከፍተኛ መሆኑን የሀገራዊ ምክክር ከሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ማሕሙድ ድሪር ገለጹ፡፡ ኮሚሽኑ ከተለያዩ መገናኛ ብዙኃን ኃላፊዎች ጋር በአዲስ አበባ የውይይት መድረክ እያካሄደ ነው፡፡ ኮሚሽነር…

2ኛው ዓለም አቀፍ የደቡብ ደቡብ ትብብር ጉባዔ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ዓለም አቀፍ የደቡብ ደቡብ ትብብር ጉባዔ "የደቡብ ደቡብ ጉባዔ ዓለም አቀፍ የደቡብ ትብብርን በዘላቂነት ያሳድጋል" በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። የተለያዩ ሀገራትና ዓለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች የተሳተፉበት ጉባዔው÷…

ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ስትራይድ ኢትዮጵያ ኤክስፖን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና ሚኒስትሮች ስትራይድ ኢትዮጵያ ኤክስፖን ጎብኝተዋል። የስትራይድ ኢትዮጵያ 2024 ኤክስፖ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ግንቦት 10 ቀን 2016 ዓ.ም በይፋ መከፈቱ ይታወቃል።…