Fana: At a Speed of Life!

ቻይና በታይዋን ዙሪያ ወታደራዊ ልምምድ ማድረግ ጀመረች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በታይዋን ዙሪያ የባህር እና የአየር ወታደራዊ ልምምዶችን ማድረግ መጀመሯን አስታወቀች፡፡ ለሁለት ቀናት ይቆያል የተባለው ልምምዱ የታይዋን አዲሱ ፕሬዝዳንት በሹመታቸው ወቅት የታይዋን ሉዓላዊነት አስጠብቃለሁ ሲሉ ቃል መግባታቸውን ተከትሎ…

አዋሬ ያላሰለሰ ጥረት የነዋሪዎችን የኑሮ ዘይቤና ተስፋ ከፍ ሊያደርግ እንደሚችል ማሳያ ምልክት ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)አዋሬ ያላሰለሰ ጥረት የነዋሪዎችን የኑሮ ዘይቤና ተስፋ ከፍ ሊያደርግ እንደሚችል ማሳያ ምልክት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው፤ "ዛሬ በአዋሬ አካባቢ ከስድስት…

የሳዑዲ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ የሚያደርጉትን የኢንቨስትመንትና ንግድ ተሳትፎ እንዲያጠናክሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ ከሳዑዲ አረቢያ የንግድ ምክር ቤት ሰብሳቢ ሀሰን ሙጂብ ኦል ህዋይዚ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም፤ የሳዑዲ አረቢያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ እያደረጉት ያለውን የኢንቨስትመንት እና ንግድ ተሳትፎ…

ኢትዮጵያ ቀጣዩን የ “አይ ዲ 4 አፍሪካ” ጉባዔን እንድታስተናግድ ተመረጠች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በ2025 የሚካሄደውን የ “አይ ዲ 4 አፍሪካ” ጠቅላላ ጉባዔ አዘጋጅ ሀገር ሆና ተመረጠች፡፡ የ “አይ ዲ 4 አፍሪካ” ሊቀ መንበር ጆሴፍ ጄ ሃቲክ (ዶ/ር) በደቡብ አፍሪካ-ኬፕታወን እየተካሄደ በሚገኘው የድርጅቱ የ2024 ጉባዔ ላይ…

አሽከርካሪዎችና ረዳቶችን እያስፈራሩ መኪኖችን ሲዘርፉ የነበሩ ግለሰቦች በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሽከርካሪዎችና ረዳቶችን በጦር መሳሪያ እያስፈራሩና ጫካ ውስጥ በገመድ እያሰሩ መኪኖችን ሲዘርፉ የነበሩ ግለሰቦች እስከ 19 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ተቀጡ። ለውንብድና ተግባር በቡድን በመደራጀት የሁለት አይሱዙና የአንድ ሲኖ ትራክ…

የጋምቤላ ክልል በማኅበራዊ ሚዲያ ሐሰተኛ መረጃ የሚያራግቡ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል የሰላም ሁኔታ እንዳይረጋጋ የሚያደርጉ አመራሮች እና በማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮች ተገቢ ያልሆኑ መረጃዎችን የሚያራግቡ አካላት ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ እንደሚገባ የክልሉ መንግሥት አሳሰበ፡፡ የጋምቤላ ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት…

ማዳበሪያን በወቅቱ ለአርሶ አደሩ ለማድረስ ርብርቡ እንዲጠናከር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት አፕሬተሮች የአፈር ማዳበሪያን በወቅቱ ለአርሶ አደሩ ለማድረስ በሚደረገው ርብርብ ሥራቸውን በትጋት እንዲቀጥሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ጠየቀ፡፡ ሚኒስቴሩ የአፈር ማዳበሪያ የማጓጓዝ ሥራ አፈፃፀምን አስመልክቶ ከትራንስፖርት…

በፓሪስ ኦሊምፒክ  ዳያስፖራዎች በውድድሩ ቦታ ተገኝተው አትሌቶችን እንዲያበረታቱ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓሪስ ኦሊምፒክ ከ200 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ዳያስፖራዎች በውድድር ስፍራ ተገኝተው አትሌቶችን እንዲያበረታቱ እየተሰራ መሆኑ ተመላከተ። በፓሪስ ኦሊምፒክ ውጤታማ ለመሆን የሚያስችል ጠንካራ ስራ እየተሰራ እንደሆነ የፓሪስ ኦሎምፒክ የብሔራዊ…

ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አቅራቢያ ተከስቶ የነበረ የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት ቀን 9፡30 ሰዓት ገደማ በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አቅራቢያ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር መዋሉን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታወቀ። አየር መንገዱ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባወጣው መረጃ፤…

የኢትዮ-ሳዑዲ የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የኢትዮ-ሳዑዲ ዓረቢያ የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ ትናንትናና ዛሬ በሪያድ ተካሂዷል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀ ሥላሴ በመድረኩ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ ሳዑዲ ዓረቢያ እና ኢትዮጵያ ለረጅም ጊዜ የጸና ታሪካዊ…