Fana: At a Speed of Life!

በመኖሪያ ቤት ላይ የወደቀ ዛፍ እናትና የሁለት ወር ልጇን ሕይወት ቀጠፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤንች ሸኮ ዞን ደቡብ ቤንች ወረዳ ከበርታ ቀበሌ ቆንጨልቃ መንደር የጣለውን ዝናብ ተከትሎ በመኖሪያ ቤት ላይ የወደቀ ዛፍ አንዲት እናት ከሁለት ወር ሕፃን ልጇ ጋር ሕይወታቸው አለፈ፡፡ በተመሳሳይ በወረዳው ቂጤ ቀበሌ ጋራ መንደር አካባቢ…

ማዕከሉ በጥምር ግብርና ምርቶች ሥራ ላይ በስፋት መሠማራቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦላይ ከፍተኛ ባለሌላ ማዕረግተኛ ማሰልጠኛ ማዕከል ከተጣለበት ዋና ኃላፊነት ጎን ለጎን ለሰራዊቱ ለምግብነት የሚውሉ የጥምር ግብርና ውጤቶችን እያመረተ መሆኑን አስታወቀ፡፡ በዚህም ከ87 ሄክታር በላይ በቆሎ በክላስተር መልማቱን የገለፁት…

የኢትዮጵያና ፈረንሳይ ኢኮኖሚያዊ ትብብር እንዲጠናከር እንሠራለን- አምባሳደር አሌክሲ ለሜክ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ አዲስ ከተሾሙት የፈረንሳይ አምባሳደር አሌክሲ ለሜክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም አምባሳደር ምስጋኑ ኢትዮጵያ ከፈረንሳይ ጋር በንግድ እና ኢንቨስትመንት ዘርፍ ያላትን…

ከአዲስ መንጃ ፈቃድ እና ዕድሜያቸው ከ55 በላይ ከሆኑ ውጭ ሁሉም መንጃ ፈቃዶች ከነገ ጀምሮ በ4 ዓመት ይታደሳሉ – ባለሥልጣኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአዲስ መንጃ ፈቃድ እና ዕድሜያቸው ከ55 በላይ ከሆኑ ውጭ ሁሉም መንጃ ፈቃዶች ከነገ መስከረም 30 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በአራት ዓመት እንደሚታደሱ የአዲስ አበባ አሽከርካሪና ተሸከርካሪ ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡ ባለፉት 6 ዓመታት የመልካም…

በመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት የፈለቀውን ውኃ ሕብረተሰቡ ለጊዜው እንዳይጠቀም ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ሳቢያ የፈለቀው ውኃ አጠቃላይ ሁኔታ በጥናት እስከሚረጋገጥ ሕብረተሰቡ እንዳይጠቀም ሠመራ ዩኒቨርሲቲ አሳሰበ፡፡ በዩኒቨርሲቲው የሥነ-ምድር ትምህርት ክፍል ዲን ሕንዳያ ገብሩ (ዶ/ር)÷ የፈለቀው ውኃ ምንነት፣…

የዓለም ምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ የግብርና ስራዎችን እንደሚደግፍ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ የግብርና ቁመና ምን እንደሚመስል በኢትዮጵያ ለዓለም የምግብ ፕሮግራም ዳይሬክተር ዝላታን ሚሊሲክ ማብራሪያ ሰጥተዋል። በዚህም የኢትዮጵያ ግብርና ለአጠቃላይ ዕድገት፣ ለወጪ ንግድ እንዲሁም…

በመዲናዋ በትራፊክ አደጋ የአራት ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአራት ሰዎች ሕይወት አለፈ። አደጋው በዛሬው ዕለት ጠዋት 4 ሰዓት አካባቢ ከጎሮ ወደ ኮዬ ሲጓዝ የነበረ አይሱዙ ተሽከሪካሪ የአውቶብስ ትኬት በመቁረጥ ላይ የነበሩ ዜጎችን በመግጨቱ የተከሰተ መሆኑ…

የኢትዮጵያ ልዑክ በሞሮኮ የልምድ ልውውጥ እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላምና ፀጥታ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የፌዴራልና የክልል የጸጥታ ኃላፊዎችን ጨምሮ የሐይማኖት አባቶችን ያካተተ የኢትዮጵያ ልዑክ በሞሮኮ የልምድ ልውውጥ እያደረገ ነው፡፡ የልምድ ልውውጡ በሁለቱ ሀገራት ያለውን ጠንካራ የሁለትዮሽ ግንኙነት…

 ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት ልዑክ ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት ልዑክ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይቷል፡፡ በውይይቱም፤ በኢትዮጵያ እየተካሄደ የሚገኘውን የሀገራዊ ምክክር ሂደት አሁናዊ ተግባራት በተመለከተ በኮሚሽነሮች ገለጻ እና ማብራርያ…

ኤሊዩድ ኪፕቾጌ በድጋሚ የዩኔስኮ የስፖርት አምባሳደር ሆነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሁለት ጊዜ የኦሊፒክ ሻምፒዮኑ ኤሊዩድ ኪፕቾጌ የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስ እና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) የስፖርት አምባሳደር ሆኗል፡፡ ኬኒያዊው የማራቶን ባለታሪክ ኤሊዩድ ኪፕቾጌ ለሁለት ዓመታት ነው የስፖርት አምባሳደር በመሆን…