Fana: At a Speed of Life!

‹‹ቀጣዩ ትውልድ የተሻለ ተፈጥሮና የበለፀገች ሀገር ይገባዋል!

ለዚህ ደግሞ የአረንጓዴ አሻራ ዋናው የአየር ንብረት ለውጥ መቋቋሚያና የአረንጓዴ ልማት ማሳኪያ ተጨባጭ ዕርምጃችን ነው። ዛሬ የወቅቱ የዓለማችን ወሳኝ አጀንዳ በሆነው የአየር ንብረት ለውጥ ምላሽ ዕቅድ ማስተግበሪያ መርሐ ግብር ላይ ታድመናል፡፡ ከአየር ንብረት ጋር ተስማሚ የሆነው የስንዴ…

የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በኮምቦልቻ ከተማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በዛሬው ዕለት በኮምቦልቻ ከተማ ተጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ አቶ አረጋ በዚህ ወቅት÷ በክረምት በጎ…

ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት ተግባራዊ ምላሽ ይገባል ብላ ታምናለች – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለማስተካከልና ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት ተግባራዊ ምላሽ ይገባል ብላ ታምናለች ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት የኢትዮጵያ በፈቃደኝነት ላይ የተመሰረተ…

ተቋርጦ የነበረውን የነቀምቴ ስቲል ፕሮሰሲንግ ፕላንት ፕሮጀክትን ለማስቀጠል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕና የጣልያኑ ዳኔሊ ኩባንያ ከለውጡ በፊት ተቋርጦ የቆየውን የነቀምቴ ስቲል ፕሮሰሲንግ ፕላንት ፕሮጀክትን ለማስቀጠል የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አምባሳደር…

26ኛው ዓለም አቀፍ የሐረር ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 26ኛውን የሐረር ቀን ምክንያት በማድረግ በሐረር ከተማ የንግድ ትርዒት እና ባዛር ተከፍቷል። በንግድ ትርዒት እና ባዛሩ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ፣አስመጪ እና አከፋፋዮች እንዲሁም አምራች ኢንተርፕራይዞች ተሳትፈዋል። መርሐ ግብሩ በሐረሪ ያለውን…

 አቶ አህመድ ሽዴ የዶራሌ ወደብን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ በጅቡቲ የሚገኘውን የዶራሌ ባለ ብዙ ዓላማ ወደብ ጎብኝተዋል፡፡ በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳስታወቁት÷ የሚኒስትሩ ጉብኝት በዶራሌ ወደብ  ከጅቡቲ ወደ ኢትዮጵያ…

በአቶ አረጋ ከበደ የተመራ ልዑክ ኮምቦልቻ ከተማ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ የተመራ ልዑክ ኮምቦልቻ ከተማ ገብቷል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ኮምቦልቻ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የከተማዋ ከንቲባ መሃመድ አሚን የሱፍን ጨምሮ ሌሎች የዞን የሥራ ሃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።…

የሐይማኖት አባቶችና የከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች ሀገር አቀፍ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐይማኖት አባቶችና የከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች ሀገር አቀፍ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ የሰላም ሚኒስቴር ያዘጋጀው ኮንፈረንስ ''የሐይማኖት ተቋማችን ለዘላቂ ሰላማችን'' በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ በኮንፈረንሱ…

ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ቴፒ ግቢ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 279 ተማሪዎች እያስመረቀ ይገኛል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በሶስት ኮሌጆችና 16 የትምህርት ክፍሎች በመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ነው እያስመረቀ የሚገኘው፡፡…

42 ሆስፒታሎች የአገልግሎት ደረጃቸው እየተሻሻለ መሆኑን ዶ/ር መቅደስ ዳባ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 42 ሆስፒታሎች የአገልግሎት ደረጃቸው እየተሻሻለ መሆኑን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለፁ፡፡ የጤና ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችና መፍትሄዎች ላይ ያተኮረ መድረክ ሚኒስትሯ በተገኙበት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ተካሂዷል፡፡ በዚሁ…