በመዲናዋ በወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦችን በቁጥጥር ሥር የማዋል ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተደራጀ የዝርፊያና የስርቆት ወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦችን በቁጥጥር ሥር የማዋል ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ።
የፀጥታና ደኅንነት አካላት በአዲስ አበባና ዙሪያዋ ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ…