አቶ እንዳሻው ጣሰው በክልሉ ከሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ምሁራን ጋር እየመከሩ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው በክልሉ ከሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ምሁራን ጋር በሆሳዕና ከተማ እየመከሩ ነው።
በውይይት መድረኩ የዋቻሞ፣ የወልቂጤና የወራቤ ዩኒቨርሲቲዎች አመራሮችና ምሁራን እየተሳተፉ…