Fana: At a Speed of Life!

አቶ እንዳሻው ጣሰው በክልሉ ከሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ምሁራን ጋር እየመከሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው በክልሉ ከሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ምሁራን ጋር በሆሳዕና ከተማ እየመከሩ ነው። በውይይት መድረኩ የዋቻሞ፣ የወልቂጤና የወራቤ ዩኒቨርሲቲዎች አመራሮችና ምሁራን እየተሳተፉ…

ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራይሲ በሄሊኮፕተር አደጋ ህይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራይሲና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸው ሁሴን አሚራብዶላሂን በሄሊኮፕተር አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ተረጋገጠ። በትናንትናው ዕለት በደረሰው የሄሊኮፕተር መከስከስ አደጋ በሄሊኮፕተሩ ውስጥ የነበሩ አራት ሰዎች መሞታቸውን…

ማንቼስተር ሲቲ የ2023/24 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ማንቼስተር ሲቲ ብርቱ ፉክክር በታየበት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2023/24 የውድድር ዘመን ሻምፒዮን ሆኗል፡፡ በዛሬው ዕለት ፍጻሜውን ባገኘው የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በሜዳው ዌስትሃምን ያስተናገደው ማንቼስተር ሲቲ 3 ለ1 ማሸነፉን ተከትሎ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሌማት ትሩፋት በአግባቡ እየተተገበረ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሌማት ትሩፋት በልዩ ሁኔታ እየተተገበረ መሆኑን በምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪና የግብርና ቢሮ ኃላፊ ኡስማን ሱሩር ገለጹ፡፡ የሌማት ትሩፋቱ ተቀዳሚ ዓላማ እያንዳንዱ ዜጋ የእንስሳት…

“የኢራኑን ፕሬዚዳንት ጨምሮ ከፍተኛ የሀገሪቱ ባለስልጣናትን አሳፍሯል” የተባለ ሄሊኮፕተር መከስከሱ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) “የኢራኑን ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራይስን ጨምሮ ከፍተኛ የሀገሪቱን ባለስልጣናት አሳፍሯል” የተባለ ወታደራዊ ሄሊኮፕተር በምሥራቅ አዘርባጃን መከስከሱን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል፡፡ እንደ ቴህራን ታይምስ ዘገባ በበረራ ላይ የነበሩት…

የ2023/24 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ምሽቱን ፍጻሜውን ያገኛል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2023/24 የውድድር ዘመን ዛሬ በተመሳሳይ አመሻሽ 12:00 ላይ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጠናቀቃል። የሊጉ መሪ ማንቼስተር ሲቲ እና ተከታዩ አርሰናል ዋንጫውን የማሸነፍ ዕድል ይዘው በሜዳቸው ተጋጣሚዎቻቸውን ያስተናግዳሉ።…

በፕሪሚየር ሊጉ አዳማ ከተማ ተጋጣሚውን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ25ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አዳማ ከተማ ሲዳማ ቡናን 2 ለ 1 ረትቷል፡፡ በጨዋታውም መስዑድ መሐመድ እና ቢንያም አይተን ለአዳማ ከተማ እንዲሁም ደስታ ዮሐንስ ለሲዳማ ቡና ጎሎቹን ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል፡፡ እንዲሁም 12 ሠዓት…

ጤና ሚኒስቴር 400 ሺህ ዶላር ዋጋ ያላቸው የሕክምና ማሽኖችን በድጋፍ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሪች አናዘር ፋውንዴሽን በ400 ሺህ ዶላር የገዛቸውን አምስት የሕጻናት የጭንቅላት ሕክምና ማሽኖች (ኢንዶስኮፒ) ለጤና ሚኒስቴር አስረከበ፡፡ ማሽኖቹ በሕጻናት ጭንቅላት ውስጥ የሚጠራቀም ውኃ እና ሌሎች የሕጻናት የጭንቅላት ሕክምናን በኢንዶስኮፒ…

ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የምታከናውነውን ተግባር እደግፋለሁ – ኖርዌይ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግሥት የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የሚያከናውነውን የአረንጓዴ ልማት ሥራ ለመደገፍ የጀመረችውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል ኖርዌይ አስታወቀች።   ኖርዌይ የኢትዮጵያ መንግሥት በአየር ንብረትና በብዝኃ-ሕይወት…

ኢትዮጵያ በአኅጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ጠንካራ ተሳትፎ ለማድረግ እየተዘጋጀች ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ አኅጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ጠንካራ ተሳትፎ ለማድረግ የሚያስችሉ ዝግጅቶችን እያደረገች መሆኗን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ከአኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ጋር በተገናኘ የጉሙሩክ እንቅስቃሴን ለማሳለጥ ዘመናዊ አሠራር እየተዘረጋ…